ይስማዕከ ወርቁ፤ ደህንነት ኡ፣ 2012፣ ጥንቅር እና መዘርዝረ ጅሌትዎች (goofs)


ይስማዕከ ወርቁ፤ ደህንነት ኡ፣ 2012፣ ጥንቅር እና መዘርዝረ ጅሌትዎች (goofs)

ዘዉግ፦ ምናብቴ (ፈንታሲ) ልብወለድ (ድብል ከ ዝርዉ ትርፍርፍ የ አለ ፅሑፍ አካል ጋር)
ገፅዎች፦ 238

 “አንድአንድ ጊዜ፣ አዉሬ ን ለ መገዳደር፣ አዉሬ መሆን የ አስፈልግ አለ።” (The Mummy, 20 tom cruise)
“አለም ኡ ከ እንግዴህ ወዲህ ጀግና አይሻም። እሚፈልገው አዉሬ ነው፨” Dracula Untold, 2014
- “እርስ ኡ ነው የ እሚያዋጣው በ እዚህ ጊዜ፣ ሰው መሆን እስኪቻል፣ ወደ አዉሬ መለወጥ!” (ደህንነት ኡ፣ ገ. 69)
በ አንድ ቅልመት (ቤዥ) ሰሌዳ ላይ የ ተቀመጠ ው ጽሑፍ ኡ፣ የ ሴራ ዝርዝር የ አለበት ነው። ሞላጎደል፣ እሚቀነጫጨብ ኡ እና በ ልብወለድ ኡ መሀከል እሚፈስሱ የ ነበር ኡ ኢልብወለድአዊ ሃሳብዎች፣ አብረ ው ት፣ በ ሌላ ቅልመት (ሎሚ) አልኡ። ትርክት እና ሴራ በ አንድነት እማይሄድ ኡ ስለ ሆነ፣ የ ማህበረሰብአዊ አስተያየትኤ (ከመንትሪ)፣ በ አለመታከት ደጋግሞ እነ እርስ ኡ ን ስለ እሚአቆራርጥ፣ በ ሌላ ቀለም እንዲለይ ተገመተለት። በተረፈ፤ ደስታ ንባብ!፨

- ምእራፍ አንድ
ዛሬ እንደ ተጠርጣሪ ሁለት አመትዎች ቤተማሰሪአ ዉስጥ ሆኖ መጨረሻ ፍርድ እየጠበቀ የ አለ ው፣ ስነቁፋሮኛ (ኧረክየለጂስት)፣ ስነፍጥረተሰውኛ (አንትሮጶለጂስተ)፣ እና ዕድርአዊ ስነፍጥረተሰውኛ (ሰዉሻል አንትሮጶለጂስት)፣ የ እርስ ኡ አባት አስማተኛ የ ነበረ ው እና በ አዉሮጳ ሐገርዎች ሲመራመር ም እንዲህ ኡ ጥንትአዊ አስማትዎች የ ሰበሰበው እና በ እራስ ኡ አስማትዎች እሚሰራ ው፣ እና ግል ድርጅት ባለቤት የ ነበረ ው ዲዲሞስ ዶሬ (ሊቀምሁርዎች = ዶክተር)፣ በ ቀደመ ታሪክ ኡ ይህ ሆነ። በ ስም ዋ ኤፍራታ የ ተባለ ች፣ እንደ እርስ ኡ መሆን ተመራማሪነት ን ቢመኝላት እና ስለ እዚአ ብሎ ቢደግፍአት ም መመራመር እማትወድድ የ ነበረ ች፤ እና እዛ ሳቢያ ዉስጥ የ ተናደደባት ሚስት ኡ ከ ደህንነት አሽከር ጓደኛ ው ጋር፣ ትዳር መሰረተ ች። እርስ ኡ ም ሁለት ልጅዎች ኡ ን ከ እራስ ኡ ጋር አስከተለ። ኤፍራታ ን ፈትቶአት፣ ለ ከዳ ጓዳኛ ትቶአት ከ እነ እርስ ኡ ተለይቶ እራቀ። ይህ ን የ እርስ ኡ ክዋኔ ሰዉዎች ቦቅቧቃ ቢሉ ት እንኳ፣ እርስ ኡ ግን ዉሳኔ ዬ ብሎ የ ተረጎመ ው እንደ እሚከተለው ነበር፦ ሰከን ስለ አልኩ፣ ቀና እና አስተዋይ በ መሆን ኤ፣ እና እራስ ኤ ን እንደ ተስፈኛ፣ ተመራማሪ፣ እና ቀና ወላጅ አድርጌ ስለ እምአይ ነው። ኤፍራታ ላይ ደግሞ ይህ ተከናወነ። አዲስ ኡ ባል ዋ ዲዲሞስ የ ተወላት ንብረትዎች ን ወስዶ ሲበቃ ው ጥሎዋት ጠፋ። ከ እዚአ ይህ ም ገፋፊ አመክዮ ሆኖአት፣ ስለ ይቅርታ መጠየቅ፣ ዲዲሞስ ቤት ኡ ተመልሳ መጣ ች። ነገርግን በ እዚኣ መርዝ ጠጣ ች። አፋፍሶ ወደ ቤተሐኪም እየተቻኮለ ወሰደ። ነገርግን፣ ስለ ሞተ ች፣ ላይ-አካልዎች ዋ ተንጣልሎበት የ ተገኘ የ እርስ ኡ አሻራዎች ሳቢኣ፣ ተጠርጣሪ ገዳይ ተደርጎ ለ እስር ኡ በቃ። በ መሀከል ተጋብቶአት ከ ነበረ ች፣ ከ ኦጋዴን ከ አመጣ ት አያና፣ ሁለት ልጅዎች ኡ ም፣ ጋራ እነሆ ተለያየ። ድመት ሲሆን አብራ ው ድመት ሆና ብዙ የ ተጋፈጠ ች፣ ምሁር ብሎ እሚያንቆለጳጵሥአት እና እጅግ እሚወድዳት፣ በ ወጣትነት ስአይሆን ዘግይቶ በ ጎልማሳ ጊዜዎች ስለ አገኘአት እሚያበሽቀ ው ድረስ ተፈቃሪ የ ሆነችለት፣ ሚስት ኡ፣ በ ቂሊንጦ፣ ቤተእስረኛዎች የ ግድያ ወንጀል ተጠርጣሪዎች በ እሚቆይኡበት፣ ዞን ፫ እየተመላለሰች ባል ዋ ን መጠየቅ ተያይዛ ሁለት አመትዎች በ እንዲህ ቆይ ኡ። ይህ የ ቶሎ ፍትሕ ማግኘት መብት ጥሰት እና በ እዉን ኡ ዓለም እስከ አሁን ም በ ስርዓተ ቤተፍርድዎች ምንም ፍትሕአዊ አካሄድ የ አላገኘ ጉዳይ እንደ ሆነ ተሰምቶት በ ሁለት አመትዎች ህገወጥ አፈና ቆይታ የ ተነሳ ተስፋ አስቆራጭ ጊዜ ሆነበት፨
ከ አንድ ሌላ ቀድሞ ህግዘብ (ጶሊስ) የ ነበረ የ ቤተእስር ኡ እስረኛጓድ (ኢንሜት) ጋር ሲወያይ፣ ዋና ደህንነት የ ሆነ ቀለሜንጦስ (ሜንጦ) እሚባል፣ ህግዘብዎች በ ከወንኡት ግድያ ወንጀል፣ እርስ ኡ ን ግን በ ዉሸት እንደ አስሳሰረ ው ነገረ ው። ዲዲሞስ የ አስአሰረው ይህ ደህንነት መሆን ኡ ን እንዲህኡ አወቀ እና በ እዚህ እዉቀት ግኝት ኡ አልቆ ተደሰተ፨
- ምእራፍ ሁለት
እንደ እዚህ ከ ሆነ፣ በ ቅርብ በ ዉሸት ክስ እና ፍርድ እሚበየንበት ስለ ሆነ፣ ሐቀኛ በ አልሆነ ጉዳይ ከ መታሰር በ አስማት ማምለጫ መንገድ እንደ እሚሻል አሰበ። መቶ እጅ ግን ላይሳካ እሚችል እና አደገኛ የ አስማት ሂደት የ አለ ው ነው። ለ ሶማሊያ ዋ ሚስት ኡ አያን፣ በ እዚህ እንድትረዳው ስትመጣ እሚሰጣት መልእክት ፅፎ አዘጋጀላት። ከ ቢሮው ምልዋጥ (ከ ሰው ወደ እንስሳ እሚለዉጥ አስማት መያዣ ወረቀት) ኡ ን በ መኪና አርራብታ እርቢ-ቅጅ ው ን እንደ ታመጣ በ ማዘዝ ፃፈበት፨
በፊት፣ በ ቅንጦት ዉሻ ሆኖ ከ ደቡብ ኢትዮጵያ አዲስአበባ ድረስ ወደ ሰው መመለሻ አስማት ፍለጋ በ እግርዎች መጥቶ ነበር። መልሶ ከ አያን ጋር ኦጋዴን ታስሮ ስአለ፣ አስማት አስጠንቶአት በ አንድነት ድመት ሆነው ማምለጥ ከወን ኡ። ዛሬ ሜንጦ ለ ምን እንደ እሚያስአስረው ለ ማወቅ በ እሚል ከ ከርቸሌ ሊወጣ ወደ አደገኛ አስማት ኡ ዳግመኛ ዞረ። (ከ አሳሰረ ው ባላንጣ ጋር በ ማበር ሙስና የ በሉት ን አብሮ አጋልጦ ለመበቀል አሰበ ወይም ቢያንስ ተስፋ አደረገ) ምን እንስሳ ሆኖ እንደ እንደ እሚወጣ ተጨንቆ መረመረ። ትልልቅ እንስሳዎች ብሎ አሰበ፤ ነገርግን በ ህግዘብዎች በ ቀላል ሳይመትኡ አይቀር ም ብሎ ተወአቸው። በ መጨረሻ አይጥ ሊሆን ወሰነ። ቀድሞ ስለ አይጥ ስነህይወትአዊ ምስጢር መመራመር ከ አልቻለ ወደ ሰው መመለስ ግን ስለ እሚከብድ፣ እንደ ቀደሙ ጊዜዎች እንዳይፈተን ተጨንቆ ብቻ ግን በ አይጥ መሆን ሃሳብ ኡ ን ቆረጠ፨
- ምእራፍ ሦስተ
ስለ አይጥ እየተረከ እስረኛዎች ን ሊያወራ ዝምታ ው ን በ ቆይታ ው ሁሉ ለ መጀመሪያ ጊዜ ሰብሮ ሁሉ እስረኛ ን ጠራአቸው። ስለ አንድ ደንቆሮ አይጥ በ ዉድድር ተመልካችዎች ሲያሰንፉ በ አለመስማት ኡ የ አሸነፈ ነው ብሎ ተናግሮ የ ማሸነፍ እንጂ ተሸናፊ ስሜት እንደ አይጠናወትአችሁ ብሎ መከረ። እስረኛ ዉ ሁሉ ተወያየ። አንድ ሚስት የ ገደለ ታሳሪ ሚስት ኡ በ አንድ ዓይናማነት ኡ በ ህዝብ ፊት በ ማሾፍ ዋ በ መስቀል ሰቅሎ አሰቃይቶ እንደ ገደላት አወራአቸው። ዲዲሞስ የ ተላከከበት ን ዉንጀላ እንዲህ ኡ አጋራ። ህግዘብ መጥቶ በተነአቸው፨
- ምእራፍ አራት
ዲዲሞስ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ እና ስነዉሳኔ (ጶለቲቅስ) ለ ድርሰት ኡ አንባቢ እየ አወራ ቆየ። ዋና ጭብጥ እሚከተለው ነበር። መከፋፈል አብዝቶ ን አለ። ይህ የ ተጠነሰሰ ው አአኅ. (አዲስአበባ ኅዋዊከተማ / የንቨርሲቲ) ዉስጥ ነበር አለ። በ 1969 ዋለልኝ መኮንን የ ብሔረሰብዎች ጉዳይዎች ን አነሳ። እንድርያስ እሸቴ በ በ ደንበኛ የ ኦሮሞ ብሔር ሙሉ ስም የ ብዕር ስምነት በ መጠቀም፣ የ ዋለልኝ ጉዳይ ኡ ን አፋፋመ። ህዋሃት ደርግ ን ተዋግቶ ስልጣን ሲነጥቅ ሃገር ኡ ን በ መከፋፈል እዚህ ጽንሰሃሳብ ዉስጥ ሆኖ መንግሰት መሰረተ። ይህም “አብዝቶ” አንድነት ን መቀነስ አለመ። ብዝ ብሔር ተፈጥሮ አንድነት ይነጠቅ ሆነ። ጭራሽ ደግሞ እርስ-ለ-እርስ ሲጣላ ሀገር-መሪ ን በ አንድነት መቃወም አይችል እና ይተው ም አለ። ይህ ህዝብ ይጎዳ አለ። መሪ ን ግን ነፃ ሜዳ እና ፈረስ ይለግስ አለ። ይህ ን የ ከፋፍሎ መግዛት ፅንሰሃሳብ እየቀነጫጨበ “በ መብዛት መጥፋት” በ እሚል ቃለ ጽንሰሃሳብ ጨምቆ ፍቺ ው ን ሰጥጠ። በ ዉጤት ኡ መከፋፈል እማያልቅ ሃገርዎች የ መፈልፈል ኋኝነትአዊነት (ጶሲቢሊቴ) አለው ብሎ እየ ረገመልን ምእረፍ ኡ ተገባደደ። በ ሃይማኖትዎች እና በ ዝግመተለዉጥ ዉሸት መላምትዎች እሚንቀሳቀስ ኡ አብዝቶ ማጥፋት እሚፈልግ ኡ ናቸው ብሎ ይህ የ ደርግ ተኪ መንግስት ን ይገልጽል ን አለ። በ መጨረሻ መስመርዎች፣ አያን ን በ መጠበቅ ወደ አይጥ ተቀይሮ ለ መዉጣት እንደ ቋመጠ መቀጠሉ ይታወቅ አለ፨
(ዋለልኝ እራስ ኡ የ ጠነሰሰ ው የ ብሔረሰብዎች ጉዳይ እዚህ ወቅት እንዲህ ሃገር አጥፊ ሆኖ መምጣት ኡ እና ሃገር ማጥፋት ኡ ንን፣ ዋለልኝ ቢያይ ኖሮ ፀረ-ዘውግአዊ ተሟጋችዎችቻ ን መሸለሚያ “ዋለልኝ ሽልማት” እንደ ኖቤል ሽልማት እሚያበጅ መሆን ኡ ን ገምቶ ሳለ፨)
- ምእራፍ አምስት
አያን ን በ መቋመጥ ሲጠብቅ ልጅዎች ኡ ን ይዛ መጣች። የ አንድአቸው ልደት ነበር። መልእክት ደብቆ ሰጣት፨
- ምእራፍ ስድስት
ተስፋ በ ማድረግ ለ እራስ ኡ እንደ እሚታወቅ እሚናገረው ዲዲሞስ ሚስት ኡ ምልዋጥ አምጥታ አስገባችለት። ከ እንስሳዎች ጋር መኖር ከ ኢፍትሕአዊ ህዝብ ጋር ከ መኖር ይሻል አለ በ እሚል የ ተነገረው ን ገጠመኝ አስታዉሶ ወደ እንስሳነት ሊቀየር ተደስቶ ተለያት፨
- ምእራፍ ሰባት
ረዥም ወደ አይጥ መቀየሪያ ጥቅል ሰጥታ ው በ ተያያዘ ጦማር ወደ ሰው ግን መመለሻ ጥበብ ኡ ን እሷ እንደ ያዘች ው እና ሲመጣ እንደ እሚያገኝ ፃፈች። እርሱም ምልዋጡ ን በ ቃል ለ መሸምደድ ስለ እሚገደድ፣ ሰፊ ምልዋጥ ኡ ን መሸምደድ ተያያዘ፨
- ምእራፍ ስምንት
ሳይተኛ ሌሊት ኡ ን አጥንቶ ሸመደደ። አያን ስትመጣ ከ እቃዎች ኡ ጋር ምልዋጥ ኡ ን አቀብሎ ልትጠይቀው እንዳትመለስ አስአወቀ። አይጥ ሆኜ ፍትህ በ በደሉኝ ላይ አጊንቼ እስክመጣ ቻው አለ። እርስ ዋ ተስማምታ፣ በ ነፃ  እማይገኘው ን ነፃነት በ ተጠየቀ የ ነፃነት ዋጋ እንዲፈልግ ለ ባልዋ አበረታትታ ተለያይ ኡ፨
- ምእራፍ ዘጠኝ
መንፈቀ ሌሊት ተነስቶ አስማት ኡ ን በ ስነስርኣት ኡ መሰረት ደገመ። ወይም ከ አምላክ ወይም ከ ሰይጣን እንድንሆን የ ይህ ዘመን ወላዉሌነት ን ረግሞ አስማት ኡ ን ፈፀመ። አይጥ ሆነ። እራስ ኡ ን ከ ለበሰ ው የ ተጠርጣሪዎች ቢጫ ልብስ ስር አገኘ። ከቶ መናገር ግን አይችልም። እንዲህ ኡ እስረኛዎች ም ተነስተው ይገድሉት እንደ አይሆን ዘንድ፣ ቶሎ ጎሬ ፈልጎ ብዙ ሲያገኝ ወደ አንድ ኡ ተፈተለከ፨
- ምእራፍ አስር
መናገር ብአይችልም፣ በ አለመናገር መቻል እዉነት ስለ መቆየት ተረከ። አርምሞ ከፍተኛ ትእግስት ፈላጊ፣ በ ክርስትና ህይወት ለ መብቃትም አንድ ቅድመሁኔታ እንደ ሆነ ተናገረ። አርምሞ ከ ኢትዮጵያ ተነስቶ ወደ ምስር (ግብፅ) ከ እዛ ወደ ባቢሎን ከ እዛ ወደ ግሪክ ከ እዛ ወደ ሮም ከ እዛ ወደ ቀረ ው አለም መስፋፋት ኡ ን ዶክተር ዋግነር እሚባል አጥንቶት አለ ብሎ ተናገረ። በ ዝምታ ጎሬ ው ን ሲአጤን ስአለ፣ ከ ሃሳብ ባነነ፨
- ምእራፍ አስራአንድ
አይጥ ከ ሆነ ኋላ፣ ድመት እንደ አያገኘ ው ፈራ። ግን አግጣጫ ው ወደ የት አለም እንደ ሆነ እማያውቀው የ ጉድጓድ መንገድ አገኘ። ሲሄድ የ አይጥ መንጋ ተመለከተ። በሽታ እንዳይይዘው ሰጋ። እድሜ ው በ አይጥ በሽታ እንደ አያጥር በ መጨነቅ ስአለ አንድ አይጥ ግን ወደ እርስ ኡ ቀረበ፨
- ምእራፍ አስራሁለት
ከ አይጥ መሆን ኡ ጋር አያይዞ የ አይጥዎች ለ ጦርነት መዋል ትዝ አለው። እንግሊዝዎች ጀርመንዎች ን አይጥዎች ላይ ፈንጅ አጣብቀው ይዞታ ላይ በ መተው ሲሸሽ ኡ፣ ጀርመንዎች አባረርን ብለው ሲመጥ ኡ፣ የ ተጠመደ ው እየፈነዳ ብዙ ጀርመንዎች መሞትአቸው ትዝ አለው። በ ኢትዮጵያ ተነፃፃሪ እዉነት አለ አለ እና አሰበ። ካዎ ጦና በ ምንይልክ አጥቅቶ-አስገባሪ ሰራዊት ላይ ቀፎ-ንብዎች እየጣለ ጦር ኡ ሲሸሽ ከ ኋላ እየአሯሯጠ በ መዉጋት እንደ ረትታው አስታወሰ። የ ተመለሰ የ ምንይልክ ጦር ን ጦና ሠነፍ ሰራዊት ከ አለው ሰራዊት ኮሳሳ ው ን ቀንሶ ፈንጣጣ አስይዞ እና አስርቦ ለ ዉጊያ ላከ ው። ታምሞ እና ስአይመገብም ስለ አቆየ ው ቶሎ ለ ምንይልክ እጅዎች ተማረከ። ግነ ምንይልክ ጨምሮ ጦር ኡ በ ፈንጣጣ ተለከፈ። ምንይልክ በ ሦስትኧኛ ጥረት ግን አሸነፈ፤ አስገበረ፤ የ ተተኮሰበት ጦና ን አክሞ ለ ወላይታ አስተዳዳሪ አድርጎ ተወ ው። ጦና ወደ አድዋ ሒዶ ምንይልክ ጋር አብሮ በ ጓደኛነት ዘመተ። እቴጌ ጣይቱ ብጡል በ ዉሃ ማገድ የ ጣሊያን ሠራዊት እሚሸነፍበት ን መንገድ የ ፈበረከች ው ከ እዚህ ተምራ ነው አለ፨
የ ቀረበው አይጥ እንዳይነካካ ው በ እሩጫ ወደ ፊት ደፍሮ ሄደ። አይጥዎች ስአይነኩት ተከተሉት። በ ከፍተኛ ፍጥነት ሮጠ፨
ምእራፍ አስራሦስት
አይጥ ሆኖ በ መሮጥ እንደ ወጣ እረሃብ የአዘ ው። ይህ እረሃብ ፍልስፍና ዉስጥ ከተተው። ኢትዮጵያ እና ቻይና ን በ እረሃብ ግብረመልስዎችአቸው ታሪክ አወዳደረ። የ ቀደሙት በ ተራቡ ወቅት የ ተገኘ ኢመደበኛ መብልዎች እየጠሰቅኡ በሉ። እረሃብ አልፈው ሰለጠኑ። ይህ ኢስነምግባርአዊ መብል የ ሆነ ው ባህል ሆኖ ሲቀር ነበር። እዚህ ግን በ እረሃብ ሰዉዎች እንደ ሞት ኡ ቀረ። ይህን ተቃወመ። እንደ ቻይና ሁለንተንአዊ የ መብል ትልምአቅጣጫ (ጶሊሲ) መከተል ይገባን አለ በ እሚል ዘረዘረ፨
- ምእራፍ አስራአራት
እኩለ ሌሊት አካባቢ ከ አአጥሽኅ. (አዲስአበባ ጥበበምርምር እና ሽልፍኖት ኅዋዊከተማ (በ እንግሊዝኛ አፅህሮተቃልዎች፦ አስቱ. “AASTU” እሚሰኘው) ለ ቂሊንጦ ው እስርቤት ተጨማሪ አካለነ-ሀብነት በ ተበረከተ ኢተንቀስአቃሽ ስጦታ እየተደመመ ወደ መሀል አዲስአበባ ገሰገሰ። እሚጠላ ው ን ለመዋጋት አይጥነት ኡ ስለ እሚከልለው ከ ሰውአዊ አደጋ፣ እየተደሰተ ግን ሜንጦ ን በ መፈለግ ችግር ገና ዉጣኔ ዉስጥ ሆኖ ወደ ከተማ ው ደረሰ፨
- ምእራፍ አስራአምስት
አቃቂ ወንዝ ን ስአይሻገር ግን አንድ ስራ ብዙ እሚሰኝ መድሃኒት ቤት ተመለከተ። በ አየው የ እባብ ምስል እባብ ትዝ አለው እና እባብ እንደ አይዉጠው ሰጋ። ብቻ ግን ወደ አዲስአበባ ተወነጨፈ፨
- ምእራፍ አስራስድስት
አቃቂ ወንዝ ድልድይ ሲሻገር ኢሰፓኮ. የ ጀመረ ው መካነዉድድር (ስተዲየመ) ተመለከተ። የ ድርጅት ኡ ም ስነዉሳኔአዊ ምልክት ነበር። ግን ኢኅአዴግ አልነካውም። አያይዞ በ ደርግ ወቅት ሐዋሳ ን የ መራ አንድ ከንቲባ አስታወሰ። የ አፄ ዮሐንስ ራብዕ ልጅ ልጅ ልጅ ልጅአቸው ነበር። ቀዳሚ ወያኔ የ ትግል አባትአቸው ሆኖ ጠነሰሰ ይባል አለ። እርስ ኡ ለ ጣሊያን ባንዳ ሆነ ተብሎ ም ነበር። ልጅአቸው ግን ህፃን ነበር። ቀኃሥ. ከ አባት ኡ ጋር አለምበቃኝ ዉስጥ አጎሩአቸው። ግን ዘጠኝ አመትዎች እድሜ ስለ ነበረ፣ ልጅ ኡ ን ወደ ጅማ አስተዳዳሪ አስተምረው ብለው በ ስጦታ ላኩት። አስተዳዳሪ ው በ ጅማ ሲሞት ኡ ወደ አርሲ በ ግዞት ተላከ። ይህ አባት ኡ በ ማረፍአቸው አዲስአበባ ሆኖ እንዳይበቀል የ ተወሰነ ነበር። አርሲ ወንዝ ን ተሻግሮ እንደ አይወጣ በ ቄስ ተገዘተ። ቀኃሥ. ቀለብ እየላኩ እስከ ፲፪ ተማረ፣ የአም የ ትምህርት ደረጃ በ ወቅት ኡ እምብዛም እማይደረስበት ነበር እና ወጣት ኡ ን ብርቅ አደረገው። ግን ትምህርት ስአይቀጥል በ ግዝት አክብሮት በ እራሻ ዉስጥ ልብወለድዎች እየተዝናና ሲቆይ አንዲት ሴት ወንዝ አሻግራ አምጥታ ው ድንግልናው ን ወሰደች። ደርግ ሲመጣ ወዲአው የ ቀኃሥ. ጠላትዎች ን ማሰስ በ አደረገ ጊዜ ይህ ን ግለሰብእ እንደ አንድ ጠላት አግኝቶ የ ሐዋሳ ከንቲባ አደረገ ው። ከተማ ው ን በ ዛሬ መልክ ኡ አግጣጫ ከ ቀየሩለት አንድ ኡ ከንቲባ ይህ ሆነ፨
መካነዉድድር ኡ አለመጨረስ ኡ የ ህዝብአዊ መርሐግብርዎች በ ጥራት ስለ እማይያዝ ኡ ሲሰሩም በ ፌዝ እና ሙስና እንዲህ ኡ ም ሰራን ብሎ ለ እረዥም ጊዜ ለ መለፍለፍ ነው በ እሚል ቱልቱልታ (ጵሮጳጋንዳ) ነው ብሎ ተነተነው። ሌላ ው የ አነስሳ ው፦ ቃሊቲ የ ገባ ሌብነት እና ስነዉሳኔ አጥንቶ እሚወጣ እንደ ሆነ አብራራ። ቀጠለ እና አይጥ ለ ሰው መድሃኒት መሞከሪያነት ስለ እሚውል ለ ሰው ዉለታ ዋይ ነው አለ። እነ እዚህ ን እየአሰበ በ ባቡር ሃዲድ መስመር እየተጠነቀቀ ጠላት ኡ ን ፍለጋ አዘገመ፨
- ምእራፍ አስራሰባት
የ አስአሰረው የ ቀደመ ሚስት ቀሚ ው የ ድሮ ጓደኛ ው ነበር። ዲዲሞስ ሦስት ቦታዎች ቤትዎች ነበር ኡ ት። ለ ቀድሞ ሚስት ኡ በ ሙሉ ዉክልና ሰጠ። ለ አዲስ ባል ዋ አውርሳ ው እራስአጠፋች። ጓደኛ ው ቤትዎች ኡ ን እንደ አይቀማ ው ብሎ እንደአስአሰረ ው አወቀ። ለ እዛም ሊገድለው ወይም ሊገደልበት ብቻ ሊዋጋ ው ወጣ፨ ጎተራ ማሳለጫ የ ህዝብ ጎተራ ባዶ ሆኖ ተሿሚ ቪ-ስምንት መኪና እሚነዳበት ነው አለ። እነ ሜንጦ ሲዘርፉ ትመ.ዎች ግን መንገድ ኡ ን ማሳየት አልቦዘኑም፨ ሲነጋ በ ጎሬ ዋለ። ሲመሻሽ ለ እርስ ኡ ስለ ነጋ ወጣ። ወደ መስቀልአደባባይ ደረሰ። ከ ተለያይ ኡ ቤተመኖሪያዎች ኡ በ የትኛ ው ጠላት ኡ እንዲኖር በ አለማወቅ ተወዛገበ፨
- ምእራፍ አስራስምንት
ቦሌ ወደ አለ ቤት ኡ ሲሄድ መስቀልአደባባይ ወይም አብዮትአደባባይ ደረሰ። የ መስቀል ከ ሰላጢን ብሎ ይህ ን ሃይማኖትአዊ እና ስነዉሳኔአዊ አደባባይ ገለፀ። መንግስት ም ሃይማኖትም እሚጠቀመ ው አደባባይ እንደ ማለት ነው። በ ደርግ ሱማሌ ስትተነኩስ መንግሰት ኡ ኃይለማርያም (ኮሎኔል) ከ እንጦጦ ተራራ በ ተገኘ ባህርዛፍ እንጨትዎች በ ተበጀ ኡ ማታለየ ጠብመንጃዎች ትልቅ የ ወታደር ትርዒት አስመልክተው፣ ብዙ ወታደር እንደ አለም በ ዉሸት ጨምረው በ ማሳወቅ፣ አለምአቀፍ መገናኛብዙሃንዎች ዘግበው ዚአድ ባሬ (የ ሱማሌ መንግስት ሊቀመንበር) እንዲፈራ አድርገው ነበር። ይህ ን እየ ተረከ ወደ ቦሌ ው መድሃኒአለም ቤተክርስትያን ጀርባ ቤት ኡ ሳይነጋ ለ መድረስ ከ መስቀልአደባባይ ኡ ነጎደ፨
- ምእራፍ አስራዘጠኝ
ቦሌ የ አለ ቤት ኡ አጥር ን ወጣበት። ወደ ዉስጥ ለ መዉረድ ግን አይጥ አጥማጅ መርዝ ከ አለ ፈራ። ሃገር በቀል የ ሆነ አይጥ መርዝ ማምረት ን ተቃወመ። ጥሬ ስጋ መመገብ ሰፊ ባህል ሆኖ ኮሶ መድሃኒት ግን ከ ባህርማዶ በ ዉጭ ገንዘብ ይገባአለ አለ። የ ችግርዎች መሰረት ስአይፈታ የ አነሰ እሚአስቸኩለው ነገር በ መሰራት ኡ ይህ ኢአንክሮትአዊ (ኧንክሬትካል) አያያዝ እንደ ጎዳ አስረዳ። አያይዞ፣ ስለ መንገድ ዳር ድምጽ ብክለት ተችቶ ተናገረ። በ አዲስአበባ መንገድ ዳርቻዎች እራስ መሸወድ ስለ አለ ብቻ እሚታለፍ ጤነኛ እማይታገሰው ብክለት እንደ አለ አሳወቀ። ስለ ቤትኡ ሲአስብ ደግሞ ዛሬ የ አለ ን ደሃ ኪነህንፃ ጥበብ ረገመ። ከ ጎንደር፣ አክሱም፣ ላሊበላ እና መሰል ባህልአዊ ኪነህንፃዎች መማር እና መመራመር በ ተመለከተው ትምህርት ስርአትም በ ኪነህንፃኛዎች (ኧርኪተክትስ) ም እንደ ሌለ በሽቆ በ መናገር፣ ከ ግሪክ ኪነህንፃኛ አስመጥቶ እንደ ገነባ ው አስታወሰ። ሌላ ው የ አይጥ እና በረሮ ወይም ሌላ ፍጥረትዎች እንክብካቤ እንደ እሚአሻቸው ተከራከረ፨
- ምእራፍ ሃያ
ምድረ ጊቢ ው ሲገባ አዲስ ዘበኛ ቤት መሰል ቅርፅ ቆሞ ተመለተ። ይህ ን አይቶ ቤተመንግስት ማደስ ከ እዛም አራትኪሎ ቤተመንግስት ታወሰታወሰው ው። ጠሚ. አብይ አህመድ (ሊም.) በ ንግግር እና ፍቅር ሃገር አትግዛ እሚል ግልጽ ምልር ሰጠ። ጠላት እንጂ ወዳጅዎች መሰብሰብ አያስፈልግም አለ። አያይዞ ስለ ቁመት እና መሪነት አመጣ። ታዋቂ አምባገነን እና ዝነኛ መሪዎች በ አጭርነት እንደ እሚታወቅ ኡ ተናገረ። ቀጣይ እሚመጣ መንግስት መሪ ማዘጋጀት እንደ እሚገባ ገለጸ፨
- ምእራፍ ሃያአንድ
አሁን ዘበኛ ቤት በ አለው ቤት ጥራጥሬ አጊንቶ ቀማመሰ። ቀጠለ እና መሰለል ሊጀምር ም አሰበ እና ስለላ ን እንደ እሚከተለው አሰበ። ሰላይ እራስነፃማዉጣት ን ማቅደም አለበት። እንሰሳ መሆን (ስለ እማያስጠረጥር) ለ መሰለል አመቺ ነው ጭምር፨ ስለ ቀድሞ ጓደኛ ው እና አሁን ጠላት ኡ፣ ሜንጦ ይህ ን አስታወሰ። አባት ኡ አማራ ስለ ነበር ትግሬ እናት ኡ ኢህአዴግ ሲገባ ነፍጠኛ ብላ ፈትታ መቀሌ ገባች። አብሯት ትንሽ ትግርኛ የ ለመደው ሜንጦ ከ ዲዲሞስ ሲገማኝ ዲዲሞስ ግን በ ጉያ ው አግብቶ ደቀመዝሙር አድርጎ አሰለጠነ ው። ግን ሜንጦ ሚስት ኡ ን ከ ንብረት ኡ ጋር ዘረፈ። ጠበቃ ለ ሟች ሚስት ኡ ቀጥሮ ዲዲሞስ ን ወንጅሎ እየተከራከረ ነው። ስለ እዚህ ከ ሃገር አልወጣም በ ስለላ እደርስበት አለሁ አለ። ይህ የ ሆነ ው፣ ሜንጦ ስለ አልተማረ ነው አለ። የ ተማረ ወጀል አይሰራም። ግን ሃገር በ “ተማረ” እየተዘረፈች ነው አለ፨
- ምእራፍ ሃያሁለት
የ አይጥ እድሜ እስከ ሦስት አመትዎች ስለ ሆነ የ ገባበት አይጥ እድሜ ን ዉሃ ላይ የ እራስ ኡ ን ፊት በ ማየት ማወቅ ፈለገ። ከ ሁለት በላይ እንደ ሆነ አዉቆ አለ፤ እና ግን ቶሎ ሳይሞት ስራ ው ን አፍጥኖ ሊከውን አቀደ፨ የ ጊቢ ው በር ተንኳኳ። ግን የ ገቡት ቻይናዎች ነበር ኡ። ቤት ኡ ን ለ እነ እረስ ኡ አከራይቶ ነበር ማለት ነው። አይጥ ወጥመድ ነበርአቸው። ይዘው እንዳይበሉት ተጠንቅቆ ወደ ሌላ ው ቤት ኡ ሊገሰግስ አሰበ። ስለ መሸ፣ መኪና እየ ቀነሰ ነበር። ጥቂት ጨምሮ ይምሽ እና እሄድ አለሁ አለ፨
- ምእራፍ ሃያሦስት
ማዕከልአዊ አካባቢ ከ አለው ቤት ለ መሄድ ወሰኖ ወጣ። በ ቤተዳንኪራ ቀፋፋ ሙዚቃዎች ወደ መንገድዎች ፈስሰው ሰማ። እና አቅለሸለሸ ው። የ ዛሬ ሙዚቃዎች ቀፋፋ እንደ ሆኑ አስቦ ማምለጥ ፈለገ። ሙያአዊነት (ጵረፊሽንሊዘም) እንደ ጠፋ በ እርስ ኡ ታክቶት ተናገረ። ጋዜጠኛዎች እንዲህ ኡ ዝቅተኛ ኢሙያተኛዎች እንደ ሆን ኡ ተማርሮ ገለፀ። የ ምንይልክ ሁለትኛ ሃዉልት ስለ ጡት ቆረጣ ሃውልት ኡ አስታወሰ ው (አኞሌ ሃዉልት)። በ እዚያ ኦሮሞዎች መኩራት እንደ ሌለብአቸው፣ አማማራ እዚህ ድረስ ገዝቶን ነበር ብሎ ሽንፈት መግለጫ እንደ ሆነ አሳወቀ። ገናም፣ ዮሐንስ እሚባል ትግሬ ንጉስ የ አማራ ምላስ እንደ ቆረጠ፣ ኦሮሞዎች ቆለጥ እንደ ሰለበ ኡ እና ሌላ ው ግን በ ቆሻሻ ታሪክ እንደ እማይገረም እና ኦሮሞ ፍቅር ሲገባ ው ወይም ዉስጥ ኡ ሲነፃ ሃዉልት ኡ ን እንደ እሚያፈርስ ገለፀ። ማእከልአዊ ሲደርስ ለ እይታ የ ተከፈተ ማእከልአዊ ቤተእስር ትዝ አለው እና ገብቶ ተመለከተ። እጅግ አምሮበት እንደ አሸበረቀ ሲአይ ይህ ህዝብ መካድ ነው አለ። ታሪክ ማጥፋት ነው፤ በ እዚያ ቤተእስር  የ ተሰቃየ ኡ፣ ታሪክአቸው ን ሲነግር ኡ እና የ ሰሙአቸው ሄደ ው ቢአይ ኡ ምንም እዉነት እንደ እማይሆን በግኖ ገለጸ። አዲስ የ ቀደመ ው ማእከልአዊ እስርቤት ግን ሌላ ቦታ እንደ ዞረ ገምቶ የት ይሆን አለ?፨
- ምእራፍ ሃያአራት
በ እዚህኛ ው ቤት ኡ ሲገባ አሮጊት ነጠላ ስትቋጭ አይቶ የ ቀለሜንጦስ እናት መሆንአቸው ን አወቀ። ወዘ ቤተዘበኛ ዘበኛ ው በ ስልክ ሲአወራ አደመጠ። ስለ ዲዲሞስ ማምለጥ በ ጋዜጣ እንደ ወጣ እና ሜንጦ እማያውቅ መሆን ኡ ን፣ ሜንጦ መቀሌ ዓዲ እሚባል ኢትዮጵያ ን እሚቆጣጠር ድርጅት ጋር እንደ ሆነ፣ የ ቀድሞ ጓደኛ ው ሚስት ን ዘርፎ አሰቃይቶአት እንድትሞት እንደ አደረገ፣ አሁን በ አራትሺህ ደመዎዝ የ ሜንጦን እናት እንደ እሚጠብቅ ወዘተ. አወራ። ዲዲሞስ በ እዚህ ሃሳብ ገባ ው። መቀሌ ጊዜ ፈጅቶ ይደረስ አለ። እርስ ኡ ግን እድሜ ው አጭር ነው። መቀሌ ደግሞ እሩቅ ነው። ብቻ ሜንጦ ን ፈልጎ ሲአገኝ ሰው በ መሆን ሊገዳደር ቆርጦ አለ። አንድአች ግን ሃሳብ መጥቶለት ወደ መርካቶ ተክለሃይማኖት ሄደ፨
- ምእራፍ ሃያአምስት
ገና ሳይመሽ መጠበቅ አላስችል ብሎት እየተጓዘ አሰበ። የ አጠፋ በ ሰማይ ይቀጣ አለ። ግን እርስ ኡ ለ ሜንጦ አጸፋ አሁን መመለስ እንደ አለበት እየአወጣ እና አወረደ ወሰነ። የ ጣሊያን ሰፈር የ ቀረ አካባቢ ው ሲፈርስ አልፈረሰም። ጣሊያን የ ቀበረ ው ወርቅ ስለ አለ በሂሂደት እየተፈለገ ነው አለ። በ ቅምቡርስ እሩቅ የ መጓዝ ልብአምማነት ተደፋፍሮ እንደ ቅምቡርስ በ እግርዎች ኡ ግን ስአይሆን በ እሚፈልገ ው መኪና ነው አለ። ይህ ን እሚፈልገው ን ወደ መቀሌ ተጓዥ መኪና በ አቅራቢያ ተመለከተ ው፨
- ምእራፍ ሃያስድስት
መኪና ሞሎቶ ወጡ። ፖርቶ መጋላ ላይ ከ አንድ የ ኩንታል ጤፍ ቀዳዳ ቦርቡሮ በ መግባት ተመገበ እና ተደበቀ። የ እንደራሴ ቤት ተመራጭዎች ስራአቸው ይዘት አልባ ነው ብሎ አሰበ። ቆየት ብሎ በ አዲስ - አዳማ ፈጣን መንገድ መኪና ው ገባ። አማራዎች ወደ ትግራይ በ እነእርስ ኡ በኩል አናስገባም ስለ አሉ በ ረዥም ተቀያሪ መንገድ መሄድ ነበረብአቸው። የ እነ ሜንጦ ስንውሳኔ (ጶለቲክስ) ይህ ን አመጣ አለ። ሃብታም የ ሆነ ኡ ታጋይዎች እንጂ ታች የአለ አይደለም አለ። ግን ታች የአለ እየተሰቃየ ነው። የ ሰው ዘር መገኛ የ አስባለች ድንቅነሽ እየ አለች ን ዘር እየ አለያየ ን ነው አለ። ግን በ እዚህ ጊዜ የ እእሚአብረቀርቅ አንድነትአዊ ተህባር እሚሰርኡ የ ቅንነት ሽልማት እሚገባአቸው ሰዉዎች አሉ ብሎ አሰበ። ጎንደር በአለስልጣንዎች የ ላኩት ወሮበላ የ ትግሬ ቤትዎች እየ መነጠረ ሲሰርቅ አንድ ኡ ትግሬ ሸሸ። ጎረቤት ኡ ዘርፎ ት ትግሬ ው በ ሰላም ጊዜ ሲመለስ መለሰለት። ታስሮ የ ሰማ ው የ ደብረማርቆስ ታሪክ እንዲህ ኡ ትዝ አለው። የ ኤርትራዎች ንብረት ጠብቀው ዛሬ ሀገርዎች ኡ ሲስማሙ አስረከቡ። ወልቃይት ን ትግሬዎች ሲአጠቁ ቀድሞ አንድ ትግሬ ለ አንድ ወልቃይት ደዉሎ አስአወቀ እና መጥቶ በ ዉሸት መትቶት ተመለሰ እና አለቃዎች ሲአዩኝ አምርሬ ትንሽ መትቼህ ነበር ይቅርታ አለው። ቅን እንደ እሚምር ግን አጥፊ እንደ እሚዋጋ ሰው ሲሆን ይህ ን እንደ እሚአደርገው ማለ። አዳማ ደረስኡ፨
- ምእራፍ ሃያሰባት
የ ተለያይ ኡ ሥፍራዎች በ ፍተሻ እየተቆመ፣ በ ጉቦ እየታለፈ ብዙ ተኬደ፨
- ምእራፍ ሃያስምንት
ከፍተኛ ፍተሻ በ ሞላ ው መንገድ ጉዞ እንደ ተቀጠለ መቀሌ ን እየተቀራረብኡ መጡ። ወደ ጫት ተጠቃሚዎች ከተማዎች ደርሰው በ ጫት ወሬ እንጂ ሃገር አይደምቅም አለ። የ ተራቆትኡ ተራራዎች ይዘው እንኳ ግድ አላልአቸው ም አለ። ቀጥሎ  አጫጫር ቤትዎችአቸው ን ተቸ። ምን ብዙ ቤተሰብ ቢኖር አጭር ቤትዎች በ ኢትዮጵያ የ ጠባብ አመለካከትዎች ማስረጃ ናቸው አለ፨
- ምእራፍ ሃያዘጠኝ
ሹፌር ኡ በ ብዙ ፍተሻዎች እየተበሳጨ መቀሌ ተደረሰ። ግን አንድ ደህንነት ሰዉዎች የ አንድ ተሳፋሪ መታወቅያ አይተው ዘር፦ አማራ ስለ እሚል አጥብቀው ጠየቁት። አንድ ሽማግሌ ግን ወርደው ከ አብሮት የ መጣ ወጣት ጋር በ ትግርኛ ተከራከሩለት። እናት ኡ ትግሬ ናት ሸገር ተወላጅ ስለ ሆነ ትግሪኛ አይችልም፣ እናት ኡ ጋር እየሄደ ነው አሉ። ግን ፈታሽ ኡ ጥያቄ ው ን አፀና እና መታወቂያ ው ን ቀደደበት። በ መጨረሻ ሽማግሌ ው በ መኪና ሲወሰድ ኡ አይጥ ኡ ዲዲሞስ ወርዶ አንድ አሮጌ ቤት ገባ፨
- ምእራፍ ሠላሳ
መቀሌ ሁለት ሳምንትዎች ከ እባብዎች ሁሉ እየአመለጠ በ አሳር ሰንብቶ ሜንጦ ን በ መፈለግ ግን ድካም ብቻ አተረፈ። በ አስራሦስትኛ ክዘ. የ ተቆረቆረች ው መቀሌ፣ የአኔ፣ መገበያያ ው አሞሌ ከ አፋር ቀርቦ እሚመጣበት ስለ ነበር። አፄ ዮሐንስ አራተኛ፣ በ መቀሌ ቤተመንግስት አሳንጸው በ መናገሻነት ተቀምጠውባት ሱዳን ሲአስቸግርአቸው፣ ለ ሃገር በ አንድነት በ ጋራ እንዋጋ ለ ማለት ወደ ጎጃም ንጉስ ሄዱ። አንድ ታሪክ አዋቂ የ አለው ይህ ታሪክ ከ ሆነ፣ የ ጎጃም ንጉስ ግን ለ ማበር ብመጣ ምንይልክ ሃገር ኤ ን ይይዝብኝ አለ አለ። አፄ ው ወደ ምንይልክ ሲገሰግስ ምንይሊክ ቀድሞ ሰማ። ነጭ በግ ሸልቶ በ ዋርካ ማጣበቂያ ሰው ላይ ለጥፎ አቡየ ገብረመንፈስቅዱስ ን አስመስሎ በ አቡዬ ቀን ተራራ ላይ አዉጥቶ አፄ ው ሲደርስ አስናገረ ው። “ወደ ሰሜን ተመለስ። ወደ ምንይልክ አትምጣ። ታሸንፍ አለህ።” አስባለው። ፈጽሞ ክርስትያን መሪ ነበር እና ይህ ን ሰምቶ ተመለ። ተዋጋ። ቢአሽንፍ ኡ ም ግን ድርቡሽ በ ሌሊት መጥቶ ቸብቸቦአቸው ን ቆረጠ። ምንይልክ ንጉሰነገስት ተብለው ነገሰ ኡ። ትግሬዎች አማራዎች ን በ እዚህ ቂም መጥላት ተያያዝኡ ሲል ለ ዲዲሞስ አለው። ግን አፄ ዮሐንስ አፄ ተክለጊዮርጊስ ን በ ጨለማ አስረው አሳውረው ነበር። የ እንግሊዝ ን ጦር መርተው ወደ ቴዎድሮስ በ ማምጣት እራስማጥፋት እንዲአደርግ አድረገው ም ነበር። የ መቀሌ ሰው የ ተከበረ ነው። ግን መሪዎች ኡ ከ መቀሌ የ አለ ትግሬ የ ወለደአቸው አይመስልኡም። ህዋሃትዎች የ ደርግ ጦር አማራ ነው ብሎ ትግሬ ን አነሳስተው እንዲደግፍአቸው አደረጉት። ግን የ ደርግ ወታደር ብሄር አያውቅም ነበር። እንዲአውም ብዙ አባልዎች ኡ ትግሬዎች ቢሆን ኡ ም መደበኛ ትግሬ ግን በ የዋህነት ትርክት ኡ ን ተቀበለ። አማራ ሃገር ደግሞ ደርግ ኦሮሞ ነው ብለው ኦሮሞ ን አማራ እንዲጠላ አደረግኡ። አዲስአበባ ደግሞ ለ ኦሮሞ አማራ ጠላትህ ነው አሉት። ጡት መቁረጥ ትርክት ፈጥረው አጣሉ፨
መቀሌ ን ዞሮ ጠላት ኡ ን አጣ፨
- ምእራፍ ሠላሳአንድ
በ ቤተመሸታዎች እየዞረ ሊፈልገው ወስኖ ሲመሽ ተንቀሳቀሰ። ሃብታምዎች እሚጠጡብአቸው ጋር እየ ዞረ አጣ ው። ግን ዝነኛ በአለስስልጣኖች በ ሁካታ ሲዝናኑ ተመለከተ። ከ 1968 ጀምሮ፣ ህዋሃት (ሃያዎች ኡ) ሲመሰረት፣ ትግራይ ኢተገቢ ድንበር ተሰጥቶት እንዲገነጠል አስበ ው ነበር አለ። ግን በ አማራጭ መንገድ ሄዱ። ኢህአፓ ዉስጥ ስለ አማራ ይታገል ኡ የ ነበር ኡ ታጋይዎች ን ቀላቅለው ጦርነት ኡ ን እየገፍኡ አዲስአበባ ብአይደርስኡ ትግራይ ትገነጠል እንደ ነበር 1968 ዓም. ዉስጥ መግለጫ ጽፈው አሉ። ከ እዛ ም፣ እየአጭበረበሩ ሃገር ን በ መግዛት መገንጠል አቋም ን ለዉጠው እንደ ቆይ ኡ እና በ ህዝብ ተባርረው ዛሬ መቀሌ ሸሽተው በ መቀሌ ግን ስአይሆን ብርጭቆዎች ዉስጥ ተደብቀው አሉ አለ። ዛሬ ም ግን ቤተሰብዎችአቸው በ እየ አደገ ሃገር ተቀምጠው ከ መቀሌ ብርጭቆዎች ግን አጠገብ ሆነው ህዝብ ማተራመስ እንደ አልተውዉ ተናገረ። ጠንብዘ ው ሲአዉካኩ ከ አየአቸው ክለብ ማዉንቴን ወጥቶ ወደ ክለብ ኢቦኒ አመራ፨
- ምእራፍ ሠላሳሁለት
በ ኢቦኒ ክለብ ጣሪያ ወጥቶ ሲመለከት ሜንጦ እየጠጣ ከ ሁለት ሴትዎች ሲደንስ ተመለከተ። ስለ ሙት አክባሪነትአችን አነሳ። ሙት በ ዉድ ወጭ ይቀበር አለ። በ ቁም አይወደስም። ሲሞት ግን ይንቆለጳጰስ አለ አለ። ሜንጦ ከ ክለብ ሲወጣ አስር ጋሻጃግሬዎች (ጋርድዎች) በ መኪና ከ ሴትዎች ኡ ከትተው በ ተለያይ ኡ መኪናዎች ሲገቡ ዲዲሞስ አይጥ ኡ ከ ዋና ዋ መኪና አናት ቶሎ ተሰቀለ፨
- ምእራፍ ሠላሳሦስት
ወደ መኖሪያ ቤት ኡ ሴትዎች እና ሜንጦ ን ተከትሎ ገባ። እነ እርስ ኡ ሲሳረሩ ስአለ፣ የ አንድ ኢህግአዊ (ሰፊ) ትግራይ ክልል ካርታ ግድግዳ ላይ ተመለከተ። ዓዲ እሚል አብሮት ሲመለከት ዓዲ ወይም እንደ ማለት እንደ ሆነ አስተዋለ። እና ወይም ኢትዮጵያ ን መግዛት ወይም ብዙ መሬትዎች ቆርሶ መገንጠል ነው ብሎ አሰበ። ካርታ ው ን ገፍቶ ጣለ። ተረብሸው ሲመጥ ኡ ሁሉን መኖርያ አድራሻ ስለ አገኘ ወደ አዲስአበባ ለ መመለስ እና ሰው ለ መሆን ወጣ። በ መጣበት መኪና በ ምሽት ኡ ተሳፈረ፨
- ምእራፍ ሠላሳአራት
የ ኢትዮጵያ ጣምራመንግስት አሃድ አባልዎች ስም ኡ ክልል ነው። ክልል ማለት ግን ነፃ ወታደር እና ድንበር ጋባዥ ነው። ስለ እዚህ የ ኢትዮጵያ ክልልዎች አይባል አለ። ምክንያት ኡ ም፣ ከ ዉህድ ሃገርአዊነት ይቃረን አለ በ እሚል ነው አለ። ክፍለ ሃገር የ ሃገር ክፍል ወይም አካል ማለት ስለ ሆነ ሁለትኛ ው ን መጠቀም ይሻል አለ ብሎ ተከራከረ። ከ መቀሌ አዲስአበባ የ አሉ ከተማዎች ን መዘርዘር እየሞከረ አዲስአባባ ከ ሰፈር ኡ ቀበና ደረሰ። በ አገኘ ው አጋጣሚ በ ምሽት ኡ ከ መኪና ው እራስቅል ወርዶ ወደ ቤት ኡ ገሰገሰ፨
- ምእራፍ ሠላሳአምስት
ቀበና ወንዝ ተሻግሮ በ ቤት ኡ ሲገባ ወደ ግል ክፍል ኡ ሄደ። በ እዛ በ ሱማሌኛ አያን የ ፃፈች ው መሆን የ አለበት መልእክት አገኘ። ወደ ሰው እሚቀይር ድግምት ደግሜበት አለሁ እእና ወደ ዉሃ ው ግባ ይል ነበር። ምልዋጥ ኡ ዉሃ ስለ እሚፈልግ እንደ አላስረከበች ው አስስቦ እንደ እራስ ኡ ስለ እሚአምናት ወደ ዉሃ ው ገባ፨
- ምእራፍ ሠላሳስድስት
አያን በ አዘጋጀች ው ዉሃ ተዘፍዝፎ በ እንቅልፍ ተመታ። ሲነቃ ሰው ነበር። ግን መንቀሳቀስ እና ማውራት አቃቄው። ደግሞ ተኛ። ደግሞ ነቃ። አሁን ተስተካክሎ እራስ ኡ ን ሆነ። የ ተአጋጀለት ጥቁር ሱፍ በ ነጭ ሸሚዝ ደና ኮፍያ አድርጎ ተነሳ። ወደ ሰው ሲቀየር ስንት ጊዜ እንደ ቆየ ምንም ፍንጭ አጣ። በ ልጆች ኡ፣ ሚስት ኡ እና መሮ እሚባል ዘበኛ ው እራስ ኡ በ ቅርበት አለመገኘት እየ ተገረመ ወደ ዉጭ ከ መጽሐፍትዎች ተንበሸበሸ ክፍል ኡ ወጣ፨
- ምእራፍ ሠላሳሰባት
ሰው ሆኖ ቤት ኡ ን ቢፈትሽ ማንንም አጣ። ተጨነቀ። ሰዓትዎች ቆይቶ፤ መሮ፣ ቀለብ እምትባል (ቤትሰራተኛ) እና ሁለት ልጅዎች ኡ ገቡ። አያን እርስ ኡ ሲፈታ በ ህግዘብዎች ታስራ ስድስትኛ ቤተእስረኛዎች እንደ ገባች እና አሁን ም ጠይቀዋት እንደ ተመለስ ኡ ለ ዲዲሞስ አረዱ። በ ቀረ መሮ ን፣ ሁሉንም ወደ ዉስጥ አግብቶ ቀጣይ እቅድ ኡ ን ለ መሮ አጋራ። ሃብታም እንዲመስል ዉድ ልብስዎች ገዝቶመት፣ ዱርዬዎች እንዲቀጥር አደረገ ው። ከ አሉበት ቤት ቀጣይ የ አለ አጎራባች ባዶ ቤት ተከራይ ብሎ ም አስከራየ ው። ሜንጦ እናት ኡ ን ከ እሚአስጠብቅበት ቤት እናት እና ዘበኛ ው ን አሳግቶ እንዲመጣ አደረገ። አዲስ ቤት ታስረው ሁለት ኡ ም ገቡ። መሮ አብሮ የ ሰበሰበው ን ዶሴዎች ሁሉ አስረክቦ፣ በ ፍትህ ፍለጋው የ ከዳው ሜንጦን በ ማደን ሁሉ ሊአግዝ ቃልኪዳን ገባ። ሜንጦ ን ለ ማምጣት ይህ ን አድርገው፣ የ መጥኡ ወዲአውአዊአሽከርካሪገመድዎች (ዩኤስቢ. ፍላሽዎች) ሲበረብር እማይታመን ተንቀሳቃሽምስል ጋር ተጋጨ፨
- ምእራፍ ሠላሳስምንት
የ አገኘ ው ተንቀሳቃሽ ምስል ሜንጦ በ ደበቀ ው መቅረጫ የ ተቀረጸ ሲሆን ለ ህግዘብዎች እና ዳኛዎች ሙስና ሲአቀብል ይታይበት አለ። መሮ ይህ ን እየአስመለከተ በ ማስፈራራት እንደ አሻ ው ውሳኔዎች እንዲወስኑለት ሲአስደርግ የ ነበረበት ነው ብሎ ትርጓሜ ሰጠ ው። ከ ሜንጦ እናት ስልክ አስጥቶ ደወለለት። የ አገኘው ተንቀሳቃሽ ምስል እንደ እሚአስፈርድበት እና ለ ፀረሙስና ኮሚሽን እንደ እሚአቀርብበት አሳወቀ። ሜንጦ ተማጠነ። ዲዲሞስ አያን ተፈትታ እንድትላክ ጠየቀ። እናት ህ ን ግን መጥተህ አግኛት ብሎ አሸብሮ ተወው፨
- ምእራፍ ሠላሳዘጠኝ
አያን ተፈትታ ቤት ገባች። ታጥባ በ ደስታ በ አንድነት ተመግበው ከ ተለያይ ኡ ጀምሮ እስከ ተፈታችበት የ አለ ሁሉ ታሪክ ኡ ን አብራርቶ ገለጸላት። ሜንጦ ሲመጣ ስጋትአልባ ሁኔታ ዉስጥ ሊዋጋ ው በ እሚል፣ በ ቀረ ከ መሮ ሁሉ ምም ወደ ሂልተን ሆቴል እንዲቆይ ኡ ከ ጠቃሚ መረጃዎች ጋር ሸኘአቸው፨
- ምእራፍ አርባ
አዲስአበባ ደርሶ በ ቱሪስት ሆቴል ተገናኝ ኡ። ሦስት ቦታዎች (ማእከልአዊ፣ ቦሌ እና አባኮራን)   አሉ ቤትዎች ኤ በ ስሜ ዞረው እንዲመለስኡ አድርግ አለ ው። ይህ ን ሁሉ በ ዉሎ ፈጽመው፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ተገናኝ ኡ። አያን መጥታ እንድትቀላቀል ዲዲሞስ ጥሪ አደረገ። መጥታ ተቀላቀለች። ወዲአው፣ ብዙ ሰዉዎች ከበብቡአቸው። ሜንጦ እጅ ስጥ ተባለ። ሊአመልጥ ሲል ቆሰለ እና ተያዘ። ከ ፀረሙስና ተቋም ጉዳይ ኡ ን ከ መረጃዎች ጋር አያን አቀብላ ነበር እና ይህ ማሰር ተፈጸመ። ዳኛዎች፣ ህግዘብዎች፣ ከ ጃግሬዎች ኡ ጋር በ አቀበለች ው ተንቀሳቃሽምስል መረጃ መሰረት ተጠርጥረው እንደ ታሰር ኡ አያን አበሰረች ው። አሳሪዎች ወደ ዉጭ ሲወጥኡ፣ አያን እና ዲዲሞስ ወደ ሆቴል ኡ ከፍተኛ ወለል በ አሳንሰር ተሰቀል ኡ። መሮ፣ የ ሜንጦ እናት እና ዘበኛ ዋ ን ወደ ሜንጦ ትክክለኛ ቤት ሊልክ ወጣ። ብዙዎች በ ፍትህ ማጣት ታስረው እንደ እሚማቅቅ ኡ አሰበ። እንደ እሚአስፈታአቸው ቃል ለ እራስ ኡ ገብቶ የ አያን ከንፈርዎች ን ሞጨሞጨአቸው፨
ጅሌዎች እና ነጥብዎች
1. ዲዲሞስ ለ ሚስት ኡ እስርቤት እየአለ፣ መልእክት በ አስቸጋሪ ሁኔታ ወረቀት ዉስጥ ለ መፃፍ ምን አስጨነቀው? ለ ምን በ ቃል አልነገራትም?
2. ኦጋዴን ከ ሴት ጋር ታስሮ ነበርን? ሴት እና ወንድ አንድ ላይ ይታሰር አለን? አልተብራራም። እስርቤት ግን ሲይአዝ ኡ፣ በ ፆታ መለያየት አለ፨
3. ጠሚ. አብይ አህመድ (ሊም.) ጋዜጠኛዎች ፈትቱ እንጂ ፍትህ አጥተው ማንም ስአያቅአቸው እሚገኝ ኡ ብዙዎች ግን እንደ ታሰር ኡ አሉ። ፍትህ ስርኣት ማሻሻል እንጂ ታዋቂ እስረኛዎች ን በ መፍታት ብቻ ፍትህ የለም ብሎ አነሳ። አላግባብ የ እሚቆይ ኡ ዜጋዎች ታዋቂ ስለአልሆንኡ እንዲሰቃይ ኡ እሚተው ኡ ብዙ ናቸው የ አለ ው ምርጥ ሃሳብ እና የ ስነዉሳኔ ግብዓት ነው፨ (18)
4. ትልቅ እንስሳ ሆኖ ከ ቤተእስረኛዎች አምልጦ አይወጣም፣ በ ቀላል ኡ በ ጠባቂዎች ይመታ አለ። ይህን አዉቆ ግን ታዲያ ከ ጅብ፣ ግመል፣ አንበሳ፣ ነብር፣ አህያ፣ ግመል፣ ወዘተ. መሀከል አንድ ኡ ን ወደ መሆን ለ መለወጥ መጨነቅ ለ ምን ፈለገ? (20)
5. (56) ላይ ቂሊንጦ በ ከፍተኛ ፍተሻ ምንም እንደ እማይገባ ይገለፅል ን አለ። ወረቀት እና ብእር ከ ዘረዘረአቸው እማያልፍ ኡ ቁስዎች መሀከል አሉ አለ። ግን በ አፍ ማስረዳት ፈንታ ከ አለ ምንም ችግር በ መፃፍ የ አዘጋጀው ወረቀት እና ብእር ታዲያ ከ የት አጊንቶት ነው?
6. (90) ስነሂወትአዊ ዉጊያ በ ኢትዮጵያ ታሪክ ም ነበር ብሎ የ ካዎ ጦና እና ምንይልክ ጦርነት ን አስታወሰ። ሲቆጥር ግን አንድ የ አለው የ መሬት ቆፍሮ ሹል እንጨትዎች ማቆም እና ምንይልክ ጦር ን መጋለቢያ ማስአጣት ኡ ን ነበር። ይህ ግን ስነህይወትአዊ ጦር ዉጊያ አይደለም። አንድ ዉጊያ ዘዴአዊነት (ሰትረተጂ) እንጂ። ትልቅ የ አመዳደብ ወይም ለይቶ የ መገንዘብ ጉድፍ፨ ግን ተጨማሪ ስህተት አለ። ምእራፍ ሲያበቃ (94)፣ ጣይት ኡ የ ጣሊያን ጦር ዉሃ አሳጥታ ወደ ምንጭ መዉሰድዋ እና በ እዛ ጣሊአን መወጋት ኡ እንደ ጦር-አዉድማ ዘዴአዊነት ስአይሆን እንደ ስነህይወትአዊ ጦርዉጊያ ቆጥሮ አቀረበልን። ግን እሚገድብ ወይም እሚወጋ እንጨት መሰካት፣ ጦር ን በ ነፃ ከ መሄድ ማገድ፣ እና ዉሃ መከልከል የ ዉጊያ ዘዴአዊነት ወይም ክሂሎትአዊትነትዎች (ተከኒክ) እንጂ ስነህይወት ለ ዉጊያ የ ዋለበት ጉዳይዎች አይደል ኡ ም። መጠጥ ዉሃ፣ እንጨት እና ምድር፣ ነፍስአልባ ግዙፍ አካልዎች ናቸው። ስነህይወት አይመለከትአቸውም፨
7. አንድ ቦታ በ እኩለሌሊት አይጥ ሆኖ ይወጣ አለ። የ ከተማ ባቡር ስለ ሌለ ሃዲድ አይመታኝም አለ። ግን መልሶ ባቡር እንደ አይመታኝ እጠነቀቅ አለሁ እና በ ጠጠርዎች እራመድአለሁ አለ። ይህ አብይ ጅሌት ነው። ምንዝሮት (በሬክኢንግ ደዉን) እናድርግ፨ በ ገፅ 75 ላይ ምእራፍ ዘጠኝ ሲገባ “መንፈቀሌሊት ነው” አለ። ወደ አይጥነት ተለወጠ። ወዲያው ወደ አንድ ጎሬ ገባ። ቀጣይ ምእራፍ በ ጎሬ ው የ መታ ው ሃሳብ ሲግጋራ አለቀ። ሁለት ምእራፍዎች በ ሌላ ሃሳብ ማጋራት አበቁ። አንድ አይጥ ሲጠጋ ው ምእራፍ ፲፫ ገባ። በ ገፅ 102 ምእራፍ ፲፬ መሀከል ወደ ከተማ ወጣ። በ እኩለሌሊት ቀላል ባቡር አገልግሎት ስለ ቆመ በ ሃዲድ ኡ ተራመደ። ምእራፍ ፲፭ ስለ እዛ ው መንደር አንድ ቤተመድሃኒት እየተናገረ አለቀ። ምእራፍ ፲፯  ሲገባ በ ሃዲድ እየተራመደ ሌላ ሃሳብዎች ኡ ን ሲያካፍል አለቀ። ምእራፍ ፲፯ ሲገባ ግን “…ባቡር ኡ እንደ አይመታኝ አድርጌ በ ጠጠር ኡ ጉዞዬ ን ወደ ጠላቴ አድርጌአለሁ።” አለ። ግን በ ቀጣይ ገፅ፣ 113 መሀከል ላይ፣ ስለ ንብረት እየአሰበ ቆይቶ ጎተራ ሲደርስ ነጋበት። ስለ እዚህ ቀላል ባቡር አስራሁለትሰኣት በ ወጋገን እስኪንቀስአቀስ እማይኖር ከ ሆነ አንዴ መደበቅ አንዴ መስጋት አይገብአዉም። ይህ ግን ዝብ አገነዛዘብ ኡ ሆኖ ተንፀባረቀ፨
8. ገፅ 105 ጀምሮ የ ደርግ አስተዳደር የ ሾመ ው ሐዋሳ ከንቲባ ታሪክ ን ይተርክ አለ። ግን ማን እንደ ሆነ እንኳን አልተናገረም። የ ተገደበበት የ አርሲ ወንዝ ምን ይባል አለ? እንዲህ ወስአኝ መረጃዎች የ ታሪክ ነፍስ ናቸው። ከ አለ በቂ ተዉላጠስምዎች ገለፃ ታሪክ ትረካ ዘበት ነው። ትርክት እንኳ በ ዝርዛሮት አቀማመጥ እሚሰምር፣ እሚገለጥ፣ እሚማርክ፣ እሚያብሰለስል፣ ወዘተ. ሆኖ ስአለ እንደ ሂስ አቅራቢ ይህ እዉነት ተብሎ ከ ተከወነ ሁነት ተመዝዞ እሚነገር ታሪክ ዝርዛሮት ይፈልግ አለ። ይህ ግን በ አንድ ህፃን ቤትስራ የ ተፃፈ ታሪክ-ነገራ አስመስሎት አለ። በ ተለየ፣ ሊቀምሁር አቀንቃኝ ይህ ን ሂደት ከ መተረክ ኡ አንፃር ዉድቀት ኡ አይጠበቅም። አይበረታታም። ከ እዚያ እሩቅ ነው፨

እንደ ሂስ ፈጽሞ አንገመግመውም። ግን ደግሞ ትንሽ እንሞክረው።
9. የ ትርክት ኡ ፍሰት እንደ ዔሊ ተራምዶ እንኳ አልፈጠነም። ትርክት ኡ በ እማይአቋርጥ ዝርው ትረካ ወሽነጥ ቆርጦ እሚአዘግም ነበር። የ ታሪክ ቀርፋፋነት ማለት የ ትልም ደባሪነት እና አቅለሽላሽነት መሰረት ነው። ይህ ደግሞ በ እማይአልቅ መጠን ተለጥጦ የአለ የ ደህንነት ኡ እዉነት ነበር፨
10. ሴራ ሲጨመቅ ደግ ይዘት አለው። አንድም ስለ አልነኬነት አመክዮ ነው። አልነካም! የ ነካኝን  ግን አይጥ ሆኜ ም እፋለም አለሁ ነው፨
11. መንትያ ሴራ ወይም ቢያንስ አማራጭ ሴራ ደግሞ ዘመን ኡ ን አይጥ ሆናች ሁ ዋጁት እሚል ጨለምተኛ ጭብጥ እሚያሽከረክር ነው፨
12. አለቅጥ (ኧንሰተይሊሽ) ዝርው ጥናትዎች ተቀነጫጭበው በ ምእራፍዎች በ መፍሰስ ትርክት ኡ ን እንክት አድርገው ከ ጠዝጣዥ ድባቴ በላይ እንደ ተጫጫኑት ወይም እንደውም ማለት ይቻል አለ፣ ሙሉኛ እንደ የአዝ ኡ ት ነበር ኡ። ትርክት ኡ እራስቅል ላይ ታላቅ አዋኪ እራስምታት ሆነው ተከምረውበት አሉ። ይህ በ እርግጥ ደግ ቀደዳ እንዲሆን በ አዉቆታ የ ተመረጠ ስልት እንደ ሆነ ይገመት አለ። በ ሃገረ ኢትዮጵያ ከቶ ሳይለመድ፣ ጭራሽ ለ አዋቂ ተደራሲዎች፣ ከ መሬት የ በቀለ ምናብቴ (ፈንተስዪ) ልብወለድ ማንም ለ ማቅረብ ለ እሚደርስ ከባድ ጀብድ ኡ ሊሆን ይችል አለ። ህዝብ ይህ ን የ እማይታወቅ ዘውግ ማንበብ አይፈልግ ይሆን አለ ተብሎ ሊገመት ይችል አለ። ወይም ምርአዊ (ሰሪየስ) ስነዉሳኔአዊ (ጵለቲከል) የ ሃገር ነጥብዎች ለ ማስተኮር ተፈለገ። ተወዳጅ ትርክት ን በ ማቆራረጥ ትኩረት እንዲቆይ ተገድዶ በ እዛ ጥበብ ም ሳቢአ ተገዝቶ፣ እነ እዚህ ን ዝርው ወሬዎች ለ መንገር አቅዶ ሊሆን ም ይችል አለ። በ ባሌም በ ቦሌ፣ ትርክት ኡ ን ማደን አታካች ነው። ጥሩ ወሬ አንኳ ቢወራ ታሪክ ግን በ ከፋ ደረጃ አስጠብቆ ይድኽ አለ። አማራጭ ግን ትርክት ነገራ ጥበብ ን ማደስ ወይም ስድ ጽሑፍአዊ ምላሽ ለ ጉዳይዎች ኡ ማበጀት ነበር። በ አንድ መንገድ ደግሞ የ ስልት አመራረጥ ሆኖ ስለ ቀረበ የ ታሪክ ፍሰት ትልቅ ችግር ነው ማለት ይከብድ አለ። ስልትአዊ ምርጫ ነበር እና። በ እርግጥ አለቅጥ አስቸገረ እንጂ የ ደራሲ ው አንድ ስልት-ገጽታ ይህ ዝርው ከ ፈጠራ ትርክት መደበል ነው። በ ደህንነት ኡ ግን እጅግ በዛ፨
13. ሌላው እጅግ ፅኑ የ አማርኛ ግድፈትዎች አሉ።  “Zoo” እምትለው ን በ ፍች መመለስ አለ። ግን ትክ ቃል አለው። መካነአራዊት። ብዙ አማርኛ ቃልዎች በ ንቀት ተመልክቶ ዉዳቂ ቋንቋ ተሰርቶ አለ። እንደ ደራሲ የ አማርኛ ቋንቋ ን ም ብቸኛ መተረኪአ አንጡራ መንገድ ኡ አድርጎ እንደ ቀረበ፣ እንዲህኡም እንደ ሃገርወዳድ ግለሰብ፣ አማርኛ ማበልፀግ እንጂ ይብስ ብሎ አግማምቶ መተው ለ ደራሲ ተገቢ እና ተቀባይም አይሆንም፨
14. ተያይዞ ግዕዝ ቁጥርዎች እሚወድድደው ይህ ደራሲ በ እዚህ ግን ዐረብኛ ቁጥሮች ን አዘዉትሮ አለ፨
15. ሌላው አርትዖትአዊ እርማት የ አልቃኘው ህትመት ቅጅ ነው። አንድአንዴ ህፃን ቤትስራ ወስዶ እንደ ተየበው፣ ደራሲ ወይም ዓርታዒ ወይን አዋቂ ሰው ስየይመለከተው ወደ ቤተማተሚአ ለ መጨረሻ ህትመት የ ደረሰ ይመስል አለ ብሎ የ አስጠረጥር አለ። እርግጥ ደግሞ የ ሆነው የ ሙኬ-እትም (galley proof) ከቶ አለመመርመር ኡ ነው። የ እትም ቅድመ-ሙከራ፣ በ ቅድመእይታ ከ አልተመለከተ፣ እንደ ገና ም፣ አስቀድሞም በ ጥን ቁርፋትዎች ከ ተተየበ፣ ደራሲ የ ተጨነቀበት ስራ አይመስል አለ። ስርአተነጥብዎች መንከርፈፍአቸው ን ቢታገስ ኡ ት እንኳ የ ሆሄዎች መቆረፍ እና ቃልዎች በ ተገቢ አማርኛ ቅርፅአቸው አለመቀመጥ አብጋኝ ነው፤ ይህ ን ስአይመለከት ኡ ለ መሻገር እና መጽሐፍ ኡ ን ለ መቋጨት፣ ወይም ቆራፊ ዓይንዎች መይያዝ ወይም ታጋሻ ወ ግድየለሽ (ማለትም ከፍተኛ መሀይም) አንባቢነት ን ይጠይቅ አለ። ምክንያት ኡ ም ከ እዚህ መነሻነት ዓነ.ዎች ሁሉ ተበለሻሽተው አሉ እና። ከ በአለልምድ ደራሲ እነ እዚህ ጫፍ እና ወጥ-እረገጥ ዓርትዖትአዊ ዝርክርክነትዎች ከ መጥ ኡ፣ አማርኛ ን እንደ አለው ሸፋዳ አቅም እንኳ መጠቀም ለ አንችል ነው። አማርኛ ላይ እንደ መተረኪአ ው ቋንቋአችን መጠበብ ከ አልተቻለ ው፣ እሚተረከው ም ዉዳቂ ትልም በ ሂደት ሊነትብ ይችል አለ። ስለ እዚህ፣ የ ቋንቋ ዉድቀት እንደ ማፈሪአ ገፅታ ው ተንጣልሎበት ግን በ እርግጥ ም አለ። ለ ምሳሌ በ አንፃራዊነት አጓጊ የ ሆነ ማብቂያ አካባቢ የ አለ ምእራፍ 35 ላይ አያን የ አስቀመጠች ው ን ወደ ሰው መመለሻ መድኀኒት ሲፈልግ ቆይቶ፣ ይህ ን መድኀኒት በ ዉሃ መተት እንደ አስቀመጠ ች ግን ተቆርፎ ተተየበ። ስለ እዛ፣ የ ታሪክ ሂደት ኡ ንፍጣም ፍሰት በ ተለየ እዛ አካባቢ አገኘ። ዘግይቶ በአለ ሁለት ሆሄ፣ ግን ወሳኝ ዉሃ እሚል ቃል ማግኘት የ አታካች ንባብነት ማረጋገጫ ነበር። ይህ ይዘት የ አልከተተ ዉድቀት ሆኖ ግን እንዲህ ሲከፋ ወደ ይዘት ጠረፍ ይቦረቡር እና የ አሰለች አለ። ጋን በ ጠጠር እዲደገፍ፣ ትልቅ ጽሕፈት በ ተራ ዓርትዖትአዊ ክሽፈትዎች ብስትስት እሚል ሊሆን አይገባም። የ ደራሲዎች ስራ፣ በ መጻፍ ብቻ አይቋጭም። በ ማረምም እንጂ። እናም፣ ጎደሎ ስራ እንደ ማድረግ፣ ይህ መሳለቅ በ ደራሲው ከ እራስኡ መጽሐፍ ተመልሶለት አለ። በ እርግጥ ደግሞ ከ ተመለከተው፨
16. ሌላ ው በ ምእራፍ አራት የ በ መብዛት መጥፋት ጽንሰሃሳብ ን ሲአጋራ እማያገናኝአቸው ን ነጥብዎች የ አነሳ እና ይገናኝ ኡ አሉ ብሎ ብቻ ግን ይተውአቸው አለ። በ ሃይማኖትዎች እና በ ዝግመተለዉጥ ዉሸት መላምትዎች እሚንቀሳቀስ ኡ “አብዝቶ ማጥፋት” እሚፈልግ ኡ ናቸው ብሎ ህዋሃት.ዎች ን ገለፀ። ግን በ ተለይ የ ዝግመተለዉጥ ከ እዚህ ጋር መገናኘት ን ከቶ በ ቀጥታ አላብራራም። ይህ ሌላ ው የ ዓርትዖት እንቅልፍ ነው፨
17. ሌላ ው ለ ማህበረሰብአዊ ሂስ እንዲመቸው ትርክት ኡ ን እጅግ አጎስቁሎ ቢያቀርብም፣ ከ ትርክት ከ መቅፅበት አፈንግጦ ማህበረሰብ ከ ተቸ ኋላ ልክ ሲመጣ ግን ለ ዘለገ አፍታ ቆሞ የ ነበረ ትርክት ጋር መሰኪያ ቀዳዳ ው ይጠፋት አለ። እንኳን አንባቢ እራስ ኡ የ ጀመረው ን ማደን ይከብደው ይመስልበት አለ። ትርክት ን ከ ሂስ ማሳሳም ልብወለድ ኡ ን፣ ወይም ይልቅ ኡ ን በ ተለየ ከ እዚህ አንፃር፣ መፅሐፍ ኡ ን ሙሉአካልዎች ኡ ን ትኩስ ንፍጥዎች ለቅልቆበት አለ። ምርጥ ምሳሌ ምእራፍ ፲፫ አለ። እርቦት ከ እስርቤት ኡ እንደ ወጣ አስአዉቆ መተረክ ጀመረ። ቻይና እና ኢትዮጵያ ሃገርአዊ ረሃብ ሲቆላ ስለ መለሱአቸው ግብረመልስዎች መለያየት ታሪክ፣ ሙሉ ምእራፍ ኡ ን ከትቦ ጨሰረሰ። በ ሁለት ዓነ.ዎች የ ተሰናበተው ን የ እራስ ኡ፣ መራብ ኡ ን ትርክት መልሶ መቀጠያ መንገድ አጣ። ብቻ ይህ ን ሁሉ የ ቻይና እረሃብ ታሪክ፣ እሩጫ ሲከውን በ ነበረብአቸው ቅጽበትዎች የ አሰበው ነገር እንደ ነበር ተናግሮ በ ማስአወቅ ምእራፍ ኡ ን ይቋጨ ው አለ። ነጋሪ አያሻም። ትርክት ኡ ገና ሲጀመር በ መቋረጥ ተንቋሽሾበት ሂስ እንደ ፈነጨ ቆይቶ ወሽመጥ ቆርጦ ይተው አለ። ይህ ስልት ምንም ሊሆን ይችል አለ። እዉነት ም ምርጥ ኡ ትረካ መንገድ አይሆንም። ቢያንስ ከ ዴርቶጋዳ ትርክት ፍሰት ጋር በ መሃል በ አነሰ መጠን እና በ ረዘመ እርቀት ተለያይተው እሚወረወር ኡ መሰል ሂስዎች የ ሰማይ የ አክለ ከ ደህንነት ኡ ተሽለው ነበር ኡ፨
18. ሌላ ው አይጥ ሆኖ፣ ከ አይጥ አፍ ሲተርክ አፈጋጊነት አለው። ደስ ይል አለ፨
19. ሌላ ው ሂስ አቅርቦ ቻይና ን እንድንሆን እንደ ቻይና መብል ስአንመርጥ እንብላ ይለን አለ። አንድም የ ኮቢድ-፲፱  ወረርሽኝ መፈጠር በ ወርዎች ይፋ እትም ኡ ን ቀድመዉት ነበር እና ምንአልባት አብዝቶ በ አቀረበው ሃሳብ አይኮነንም። የ ሌሊት ወፍ በልተው ወረርሽኝ ኡ ን እንደ አገኙ ጭምጭምታ ተነግሮ አለ እና። በ እርግጥ ብዙ እማይበላ ነገር በ መደበኛነት በ ቻይና ይበላ አለ። (ማእረግ ኡ ከ አባት ስም ኡ ጋር ን ስለ ሳትኩ ይቅርታ) ሮዳስ (ሊም.)  የ ተሰኘ ኢኦተቤ. (ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን) መምህር እንደ አለው በ ታላቅ ኡ መጽሐፍ ከ ተፈቀደ ዉጭ እሚበላ የለም። ብዙ መርዝአማነት የ አለው የ እንስሳ ዘረፍጥረት (ስጲሸስ) ስለ አለ፣ የ አገኙት ን መመገብ ለ ጤና አይመከርም። (አሁን ም በ ኢኦተቤ ትመ. የ ተሰራጨ ቃለመጠይቅ እንደ ነበር እና በ ሳንባቆልፍ-፲፱ ኢትዮጵያ መግባት ሰሞን እንደ አወራ ው እንጂ ቀን ኡ ን በ አውርጋጤ አላውቅም እና ይቅርታ።) ወደ ነጥብ ኡ ስንመለስ፣ በ እርግጥ ሲቸግር ጅብም ይበላ ይሆን አለ። ግን በ መደበኛነት ከ ሊቀምሁር ገፀባህሪይ አፍ በሽታዎች ከ ብዙ እንስሳዎች እንደ አሉ እሚአውቅ እንደ ሆነ ይጠበቅ ነበር። ይህ ከ መሆን ቀረ፨ ሲቀጥል፣ የ አልታረሰ ኡ ብዙ መሬትዎች እንደ አሉን በ እዛው ምእራፍ (፲፫) ጠቅስዎ ግን ወዲአው አይጥ ተመገቡ ማለት ወጥ ሃሳብ ማጣት ን ይገልጥበት አለ። ከ ታረሰ ስነምግባር ባህል እና ሃይማኖት ከ መቃረን ዉጭ መመገብ እና መጥገብ ከ ተቻለ ለ ምን አይጥ እና ዉሻ መመገብ ይነከረን አለ? በ ነጥብ ኡ ዉስጥ በ በቂ ወይን ብቃት አላብሰለሰለበትም። ይህ ከ ደራሲ ተገቢ፣ ተፈላጊ እና ተበረታች አይሆንም፨
20. በ ምእራፍ ሃያ (ገ. 128) አንድም እምነት መስደብ ወንጀል እሚባል ሊሆን እሚችል እና በ ኢትዮጵያ ፌደራል ወንጀለኛ መቅጫ ህግ ስር የ ተደነገገ ሃይማኖት ላይ ማሾፍ (በላስፈሚ) መተላለፍ ይህም እንደ ጸረ-ክርስትና መሳይ አገላለጽ አለ፨
21. በ እዛ ው ገጽ በ ሰው ቋንቋ መናገር ከ አቆምኩ ብዙ ቀንዎች ሆኖኝ አለ ይል አለ። ይህ ግን ዉሸት ነበር። አይጥ ከ ሆነ ገና ሦስትኛ ቀን ኡ እንኳ አልደፈነም ነበር። ይህ ማለት፣ በ አቅጭ ቁጥር ከ አልተገለጸ እሚባለው ትንሽ ቀንዎች ወይም በጣም ትንሽ ቀንዎች ወይም መሰል ገለፃ ብቻ ነበር። ወር ወይም ወርዎች ወይም አመት(ዎች) ግን ብዙ ቀንዎች መባል ይችል ኡ አለ። ቢያንስ አንድ ሳምንት ወገብ ሳይቃረብ ብዙ ቀንዎች ማለት ዐዉድ ም ስለ አልተሰጠ ው ትልቅ ስህተት ነው። ገና ከ ቂሊንጦ ዉ ቤተእስረኛዎች ስአይነጋ ከ ወጣ ገና ወደ መጀመሪአ ው መዳረሻ ው መግባቱ ነበር፨ ለ ነገር ኡ ይህ ስህተት ከፍተኛ ሆኖ የ ተቋጨ ው ድሮ አይጥ የ ነበርኩ ጊዜ...እየአለ ደጋግሞ ሲናገር ነው። ድሮ በ ቀንዎች መሀከል የ አለ የ ጊዜ ክፍል ግን አይደለም። ህፃን እንኳ ድሮ ከ አለ ቢያንስ አመት ወይመ ሁለት አመት አልፎ የ አለ ጊዜ ነው። ቢአንስ ወር እና ወረወ በላይ ን ድሮ ይል አለ። እቅጭ ታሪክአዊ አቆጣጠርዎች እማይአውቅ ኡ ሽማግሌዎች እንኳ ድሮ ከ አሉ ዘመነ ቀኃሥ. (ቀዳምአዊ ኃይለሥላሴ) ማለት ነው እንጂ ኢህአዴግ. አይደለም። ዲዲሞስ ሊቀ ምሁር ኡ ግን ድሮ ሰው የነበርኩ ጊዜ እሚለው ወዲአው አይጥ ሲሆን ነው፨
22. እራስ ነፃ ማውጣት ሌላ ን ከ መረዳት ወይም መርዳት ወይም ለ ሌላ ከ መትረፍ ይቀድም አለ። ይህ ደጋግሞ እሚአነሳሳ ው ገለጻ ተገቢ ነበር። ነፃነት የ አልአገኘ ህዝብ ለ እራስ ኡ ስአይተርፍ ለ ማንም አይሆንም። ቀድሞ እራስ ማበልጸግ ተገቢ ነው። እራስ ነፃ ማዉጣት በ አመለካከትዎች ጥገኛ አለመሆን፣ ነፃ አመለካከት መከወን መቻል እና ንዋይአዊ ምንምአይሌ አቅም መያዝ ማለት ነው። እነ እዚህ ን የአምሟላ ግለሰው ለ ሌላ መትረፍ ይችል ዘንድ እድል አለ ው። በ ቀረ ከ እጅ አይሻል ዶማ ነው። እንደ ኢማኑኤል አደባዮር ሀብት አካብቶ ለ ማንም አልሰጥም ለ እእራስ ኤ ም አይበቃ ማለተወ አይደለም። ግን በ ንዋይ ም እራስ ነቻል ይገባ አለ። ይህ እራስ ነፃ ማዉጣት ይቅደም ይሚለው ጽንሰሐሳብ በ እርግጥ ለ ሀበሻ አንድ ከፍተኛ ስጦታ ነው። ነፃ እሚወጣ ግለሰው ከትቶ በ ፉከራ አይገታም። በ ማለቃቀስ ወይም ቅሬታ ላይ በ ማተኮር እና ተበደልኩ እሚል አስተሳሰብ ይዞ በ ማመንዠክ አይጠለፍ ም። ኃላፊነትዎች በ ድፍረት ወስዶ ትከሻ ው ላይ ይጭን አለ። ሌላ ን መጠበቅ ሙሉኛ (ፉሊ) ይረሳ አለ። እነ እዚህ ነፃ የ ወጣ ሰው አርማዎች መሀከል የ አሉ ናቸው። በ እርግጥ መንግስት ከ መተቸት፣ ታሪክዎች እና ትርክትዎች መዝዞ እሚረባ ነገር ስአይወለድበት ግን ከ መጋጨት፣ በ ባዶ ሆድ ም እኔ ምርጥ ሀገር እየአሉ ከ መሳሳት፣ ወደ ተገቢ መስመር መመለስ - ነፃ እራስ በ ማዉጣት - መነሳት ይገባ አለ። ትርክትዎች እና ታሪክዎች አልፈው አሉ። እኔ አካልአቸው አልነበርኩም። አባትዎችአችን እንጂ። ለ እነ እርስ ኤ ደግ ታሪክ ዉርስዎች ኩራት ለ መጥፎ ስራዎችአቸው ደግሞ መዝለል አደረወግ አለሁ። የ እኔ ታሪክ በ እኔ ይጻፍ አለ። ስለ እዚህ አካሄድ ብቻ ነፃ መሆን እችል አለ ሁ። ብሎ ሀበሻ በ አዲስ አንጎልዎች ህዳሴ መነሳት አለበት። ይህ እራስነፃ ማዉጣት ከ መበላላት እሚአድን፣ ሃላፊነት በ እጅ መዳፍዎች እንጂ አለፈ ታሪክ ወሬ ወይን ቀረርቶ እንደ እማይመጣ ማወቅ ይወልድለት አለ። እራስነፃ ማዉጣት በ ቀጥታ በ በዓሌ ግርማ ስራዎች (ለ ምሳሌ የ ህሊና ደወል እና ከ አድማስ በአሻገር) እና ሙሉጌታ አረግአዊ (ማረግአዊ) ዲቪ ሎተሪ ልብወለድዎች ተነወጣልለው የ ተዘረፈጥኡ ጭብጥዎች ናቸው። ይህ የ ሀገርአችን መበልጸጊአ ብቸኛ ሃቀኛ መንገድ ነው። ፍርፍር ከ ሰማይ ከ አልወረደ፣ በ ድስትዎች ግን በ ጥረት ከ ተሰራ እና ይህ ብቸኛ አማራጭ ወይም መልስ ኡ ከ ጤፍ መዝራት እሚጀምር ሰፊ ስነአሰራር ነው። ይህ ደግሞ በ ሌላ ማለቃቀስ፣ ማመካኘት፣ መወቃቀስ፣ መቀመጥ፣ ባዶ ጥንት የ አደግህ ነበር ህ ድለላ፣ ወዘተ. መሰል ነፃነት ወጥመድዎች በጣጥሶ መነሳት እና መሄድ ብቻ ይጠይቅ አለ። እራስ ነፃ ማዉጣት በ እርግጥ ዋና የ ሀበሻ ቤትስራ ነው። ይህ ን በ መጠን ኡ ይስማእከ ደጋግሞ ማዉራት ኡ እጹብ ነው። አዲስ እዉነት መፈለግ አይችልም እና ጫፍ የአለ እዉነት ይዞ ስለ መጣ በ እዚህ መኩራት አለበት። ተደራሲ ሊአመነዥክበት ይገባ ው አለ። ደግ ስጦታ ነው። እና ስ፤ እራስነፃ ማዉጣት ምንድን ነው???
23. (202) ላይ ሜንጦ ከ ሴትዎች ጋር ሲደንስ ሲአገኘው “...አሁን የ እሚንጋጋው ሰው፣ እርስ ኡ በ እኔ ፈንታ ወህኒ እስኪገባ ነው።...” ይል አለ። ነገርግን፣ ቀደም ሲል - ከ አገኘሁት ወይም እገድለው አለሁ፣ ወይም ይገድለኝ አለ - ብሎ ነበር እና አንዴ ለ በቀል ግድያ አንዴ ለ ማስአሰር እንደ እሚፈልግ ይንተባተብ አለ። ይህ አንድ ሃሳብ የ አልተከተለ ሌላ ው ትርክት ነው። ቀጥሎ ይህ ኢወጥ አመለካከት ፍፃሜ ው ላይ ም አለ። ከ ፀረአቀንቃኝ ኡ ዲዲሞስ ጋር በ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ተቀምጠው ሜንጦ ተይዞ ታሰረ። ወዲአው መልሶ ብአይታሰር ዘቅዝቄ እሰቅለው እና ፍትህ ከ መዳፍዎቼ አበጅ ነበር አለ። ወዲአው እዛ ው ደግሞ የ አያን አካሄድ ከ እርስ ኡ ይበልጥ አለ፣ በ ግል ፍትህ ፍለጋ ማህበረሰብ ይበታተን አለ ይል አለ። አንድ ሃሳብ ይዞ አልቆየም። ወይ መግደል ወይም ማሳሰር አስቦ አልቆየም። እንደ ቀውስ ሃሳብዎች ኢምክንያትአዊ ሆኖ መቀያየር ተገቢ አይሆንም። መጥፎ፨
24. መጽሐፍ ኡ ን በ ታሪክ ሲዘጋ “ፈጣሪ አስተምሮ ይማርአችሁ” በ እሚል ምርቃት ነበር። ይህ ምርቃት ከ የት ተነስቶ መጣ? ምን ማለት ነው? ተምሮ ስለ ምህረት ማግኘት አልተረከም። ምንም ስለ ፈጣሪ ምህረት ወይም መማር እና ምህረት ከ እዛ ማግኘት ን እሚአሳብቅ ነገር አልተነሳም። የትም። ታዲያ መቋጫ ምርቃት እንደ ቀዉስ አሮጊት እማይገናኝ ነገር አንስቶ መስጠት ምን አይነት ታሪክ ነገራ ጥበብ ነው? ለ ማንኛ ው ም አመክዮ ለ ሌለው ከፍተኛ ቸር ምርቃት ኡ አሜን እንጂ እንቢ አይባልም። አሜን፨
25. አይጥ መሆን ማምለጫ መንገድ እንጂ አይነተኛ የ ሴራ አካል ሆኖ አልታየም። አይጥ ስለ ሆነ ማምለጥ ን አቅልሎ ከወነ። በ ተረፈ እረጅም የ ጠቅላላ እንዲህ እናድርግ ወሬዎች እንደ አወራ መልሶ ሰው ሆነ። መቀሌ ደርሶ መመለስ ምንም ከፍተኛ የ ሴራ ተዓምር አይደለም። በ እርግጥ ከ አለው ቁንጽል የ ሴራ ቁመት ወይም ይዘት አንፃር ትልቅ ክፍል ሊመስል ይችል አለ። ይህ ግን በቂ አያደርገውም። ደካማ ሴራ። ወይም ቢአንስ፣ ይበልጥ መብለጭለጭ ይገባው የ ነበረ ወደ አይጥ የ መቀየር ጨቅላ-ትልም ብዙ ትርክት ስአይወልድ ወዲአው ሰው ተኮኖ ሁሉ አበቃ። ዞሮዞሮ፣ ጠንካራ አልነበረም፨
26. የ ሴራ ጉዳይ ከ ተነሳ፣ ከ አጠቃላይ ታሪክ ኡ ጋር ተዳብሎ፣ ከ ሁለት እስከ አራት ምእራፍዎች ብቻ በቂ ነበር ኡ። በ ቀረ፣ ወሬ ማጋራት ብቻ የ አጨቀ ው የ ጽሕፈት ስልት ነበር። ታሪክ ኡ እንደ ሁለት ፍሬ ትንፋሽ ብን ብሎ እሚቋጭ፣ ጽሑፍ ኡ ግን እጅግ እረዥም ነበር። ቢአንስ መመጣጠን ይገባ ው ነበር፨
27. በ እርግጥ ምንም እረዥም ታሪክ አልነበረም። ታሪክ ኡ እና ትልም ኡ በ ትክክልኛ ይዘት ኡ እንዲ ወጣ ተደርጎ ቢጨመቅ፣ አንድ አጭር ልብወለድ ብቻ ሆኖ ይጠልል አለ። ይህ በ አይነት ኡ የ ተለየ አደረገ ው። ሰፊ መደበኛ ወሬ እና ቁንጽል የ ፈጠራ ታሪክ የ ግድ ተዳምረው በ መጨረሻ ይፋቱበት አለ። እሚጋብኡ አይደሉም ነበር እና። አንድኛ ው ለ ሌላ ው ብሩህ ግብዓት አልነበረም። በ እርግጥ እንደ ወግ እሚበተነው ወሬ ከ እሚገባብአቸው ጭብጥዎች መካከል እሚቀር ስለ አልነበረ፣ ከ ሰማይ በታች የ ተተወ ጉዳይ ስለ አለልነበር፣ ከ አንድ አንድ ትልም ጋር አስታክኮ ወሬ ዉ ን ሁሉ ማጋባት አይቻልም ነበር። ቢሳካ እንኳ ኖሮ ትንግርትአዊ አስማት እንጂ እዉነት ጽሑፍ አይሆንም። ቀጣይ ጊዜ ላይ፣ አንድ ፍሬነገር ብቻ ቢአንስ ለ ምሳሌ ስነቁፋሮአዊ የ ሀገር ጉዳይዎች ብቻ ነቅሶ ጥልቅ-ስምጠት በ እርስ ኡ በ መከወን ደግ ትርክት ይዞ መድረስ ተገቢ ግብረመልስአዊ ምክረሃሳብ ኡ ነው፨
28. ሙስና እና ኢተጠያቂነት የ ኢትዮጵያ ስነህዝብ (ጶሊቲ) አብይ እንቅፋት ነው። በ እርግጥ እንደ ታሪክ የ አለው የ ደህንነት ኡ ታሪክ አስማት ተጠቅመን እናዋጋ ው እሚለ ው አንድ ምጸትአዊ አማራጭ ነው። መልሶ፣ በ ግልጽም እሚለው ደግሞ፣ አይጥ - ወይም አዉሬ - መሆን ለ ዘመን ኡ ጦርነት (በ ኢትዮጵያ የ ተንጣለለ ው ኢፍትህአዊነት ን ለ መዋጋት ማለት ነው) አስፈላጊ ነው ነበር። ነገርግን፣ አዉሬ መሆን አዉሬአዊ ፍጻሜ አምጥቶ ፍትህ ሲአስገኝ አያስመለክትም። ዘመን ኡ አዉሬ መሆን ከ ፈለገ፣ እንደ አዉሬ መዋጋት ከ ተገደድ ን መጨረሻ ምን ይሆን አለ? የ ጠነከረ መልስ የልም። እረጅም ጽሑፍ ዉስጥ በ አጭር የ ተቀጨ ትልም ስለ ሆነ ምንም መነሻ ሃሳብ ኡ - ዘመን ኡ ን አዉሬ ሁን ኡ እና ዋጅ ኡ - እሚለው እሳቤ ላይ የ ዳበረ ነገር አይጨበጥም። በ እርግጥ፣ ገና ከ መመስረት ኡ፣ ንፋስ እንደ በተነ ው ደመና ተጨብጦ ስአይቆይ፣ ተነክቶ ስአይሰምኡት፣ የ ከሸፈ ጭብጥ ነው። ግን፣ እንደ አንድ መስመሬ የ አክል ይህ ጭብጥ መዳሰስ ይችል አለ። ስጋ የ አልለበሰ፣ ቀጫጫ አጥንት እንደ ሆነ ው። በ ቀጣይ ድርሰትዎች ግን ጭብጥ ስጋ ቢጣልበት እሚጠበቅ ነው። የ ተነሳ ው ን ጭብጥ በ ተመለከተ ደግሞ፣ አዉሬ ስንሆን ተላልቀን እንደ ነበር በ ደም የ ጨቀየ ታሪክ ብቻ አምርተን ከ ቀኃሥ. መዉደቅ አንስቶ እስከ አሁን በ ጭካኔ መልስምት እንደ አልአደግን መገንዘብ እሚገባ ነው። አዉሬ ሆነው ፍትህ እና ነፃነት የ ፈለግኡ ኢህአፓ.ዎች ነጭ ሽብር ብለው ዘመን ኡ ን አዉሬ ፈላጊ አድርገው በ መገንዘብ አዉሬ ሆኑ። ግን ቀይ ሽብር መልስ ኡ ነበር። በ ተጽእኖ አዉሬ መሆን እራስመብላት ሆኖ አብዮት ልጆችዋን በላች አስሰኘ እና አስተረተ። ሃቀኛ አዉሬዎች ጎን ገፍቶአቸው ደንዎች የ ገባ ህዋሃት. አዉሬ ሆኖ አዉሬ ተዋጋ። ሲአሸንፍ ግን አቻ አዉሬ ሆነ። እነ ማህተመ ጋንዲ፣ ኒልሰን ማንዴልአ እና መርቲን ሉተር በ አዉሬ ን አዉሬ መሆን ስአይሆን መልአክ በ መሆን እናሸነወፍ ብለቀወ በ ልዝብ ተቃዉሞዎች ነፃ ወጥኡ። በ አሁንአዊ ታሪክ እድገት ደግሞ አዉሬ ን አዉሬ ሆኖ አሸነወፎ ምትክ አዉሬ የ ነበረ ኢህአዴግ. በ እጅዎች ማጣመር ከ አራትኪሎ ተባረረ። ማሸነፍ በ እርግጥ አዉሬነት ግድ አይፈልግም። ብቻ አንድ እይታ ሆኖ እሚቀነቀን ዘውግ ግን ነው። ቢሆንም፣ መቻቻል ተፈላጊነት አለው። መልአክም አዉሬም ወደ መሆን እሚል ኡ ሃሳብዎች ለ ማመዛዘን ይገባ አለ። ይህ በ አጭር ኡ የ ደህንነት ኡ ን ጭብጥ እና ሴራ ሞላጎደል አንጠልጥሎ ይተው አለ። ግን በ ተለይ ከ ጠበበ ፍች ከ ታየ ጠቃሚ እና ተደጋፊ ነው። ሀገር አዉሬ መሆን የለብአትም። ግን ፍትህ የ ተቀማ ከ እሚል ጠባብ አዉድ ደግ ነው። ታግሎ፣ አያን እንደ አለች ው ነፃነት ን በ መክፈል መታቀፍ ሊአስፈልግ ይችል አለ። ነፃነት ነፃ አይደለም። ከፈወተኛ ዋጋ አለ ው። አዉሬነት አንድአንዴ በ እርግጥ ተፈላጊ ሊሆን እሚችል ነቅ እና ደግ ሊባል እሚችልብአቸው ዐዉድዎች አሉ፨
29. በ ጠቅላላ፣ ደህንነት ኡ በ አንድ ጎን አታካች ሆኖ ሊገኝ ይችል አለ። የ ትርክት መዝናኛነት ለ መቅጠር ተፈልጎ ሲነበብ እና ከፍተኛ ጡንቸኛ ው የ ኢልቦለድ አካል ኡ በ አለ ማቋረጥ ሲአደነቃቅፍ፣ ንባብ ኡ ን የ መሰልቸት አመክዮ አካል ነው። ነገርግን፣ እንደ ጭብጥ ሲታይይ፣ ደህንነት ኡ ምንአልባት ምርጥ ኡ የ ደራሲ ው ልብወለድ ጥረት ስአይሆን አይቀርም። ከ ጭብጥአዊ ስኬት ሚዛን ደፊ ው ሥራ ነው። እነ ዴርቶጋዳ እና መሰል ተከታይዎች ዉስጥ የ ነበረ ው ምናብቴ ሞላጎደል፣ ሀገር ስለ ማሳደግ እና ሙስና እንዲህኡም ተይያያዥ ደፈናአዊ (ጀነሪክ) ጭብጥዎች ነበር። አሁን ግን ደራሲ ው ወደ ሽል ሃሳብአዊ ስምጠት ሰርጎ ይገኝ አለ። ደጋግሞ እሚአነሳ ው እራስ ነፃ ማዉጣት እሚል ጽንሰሃሳብ የ እኛ ሀገር ስነጥበብ ሁሉ ሊአንዣብብበት እሚገባ ሃሳብአዊ መንደር ነው። ዜጋዎች ሰርተው ስለ መለወጥ እንዲማር ኡ እና ስነዉሳኔአማ (ጵለቲካል) ተጋድሎ እንዲጀምር ኡ አይነተኛ ው ጉልህ መነሻ እና ትክክለኛ አቅም በ እዚህ አመክዮ ዙሪአ አለ። ግለሰብዎች እንደ ጎሳ ስአይሆን እንደ ነፃ አሃድ ፍጥረተ ሰው እራስ ን በ መተረጎም እና መንቀሳቀስ ለ እነ እርስ ኡ ምርጥ ህይወት ጥቅም መታገል መልመድ አለብአቸው። ይህ ከ ሁሉ ጉልበተኛ እና ደንበኛ ው ጎዳና ነው። ላይ ግልአዊ ልዩጥቅምዎች (ኧደቫንቲጀስ) መንቀጥቀጥ ዋና ስልተ አኗኗር አረዳድ ኡ ሆኖ በ ልዕለብዙሃን (ሱጵረሚጆሪትስ) አንጎል ሥር ሲሠድድ፣ የ እዚህ ስብስብ ኡ ዣንጥላ ማህበረሰብ፣ በ እርስ ኡ መንግስት ኡ ዉስጥ ህግዘብ (ጶሊስ) -ነት፣ አስመቻች (ፈሲሊቴተር) -ነት እና ደጋፊ ሚና ው ሰርጾ አፈር እንዲቆነጥጥ እና ተግቶ መንዘርፈፍ ኡ ላይ ተጽእኖዎች እና ጥያቄዎች በ አቅምአዊነት (ኢነርጀቲክሌ) መግፋት ይጀምር አለ። የ እዚህ ክርክርቴ (ኧርጊመንት) መወለጃ ማህጸን ኡ፣ ሰው ነፃ ሊሆን በ ግል መታተር ሲጀምር ሃብት እና ዕዉቀት እንደ እሚአበለጽገው ይማር አለ። ይህ ደግሞ ወደ እንቅስቃሴዎች ሲገባ እንደ እሚጠቅመው ስለ እሚገነዘብ፣ መንግስት ን ማዋከብ ይጀምር አለ። እሚሰሩ መዳፍዎች ቆፍ ሲገጥምአቸው፣ ችግርአቸው ጋር ተገናኝኡ ማለት ነው። ይህ ቅጽበት ለ ነፃነት መፈንጠቅአ ው፣ ልዑል እዉነት ነው። ይህ ን የ እነ እዚህ ታታሪ ዜጋዎች ገዳቢ ችግር ኡ ን መንግስት ወይም ተገቢ አካል እንዲአነሳ ው ማመልከት ይጀመር አለ ማለት ነው። ነገርግን፣ አነይነተኛ ው ዜጋ እማይንቀስአቀስ ከ ሆነ፣ መንግስት ለ ነፃነት ቢነሳ እንኳ ትኩረት ኡ በ ሌላ ነው። ሲቀጥል ግን ነፃነት ከ አለ መታተርዎች ኩርማን ነው። ሰው መስራት እና እንደ ልብ ተንቀሳቅሶ ዉጤትዎች በ ማሰስ ከ አልባከነ፣ ነፃነት እንደ አለ ው አይገነዘብም። በ መቀመጥ ከ ጀገነ፣ ወደ አለ መቀመጥ እሚገፋ የለም እና ነፃነት አጥጣ አይሰኝም። ሰው መታተር ሲጀምር ነፃ ከ ሆነ እሚገድበው አቅም ኡ ብቻ ነው። እሚገድበው ግን መንግስት በ ቅድመንቃት ወይም ልዝብተኝነት እሚፈጽመው ጋሬጣነት ላይ ከ ሆነ፣ ይህ ወደ ነፃነት ጎዳና አድራሽ ኆሃት ላይ መፋጠጥ ነው። በ እዚህ እና በ ቀደመ ው አቅም ማጠር ም ላይ፣ መንግስት ማበልጸግ አስመቻችነት እንዲወጣ መጠየቅ ይጀመር አለ። ማለትም፣ ሰው መንቀሳቀስ ከ አልጀመረ፣ መንግስት ነፃነት ሊጠብቅ እና ሊአስመቻች ወይም ግለሰው እንደ እዛ ው ነፃነት ኡ ን ሊጎርስ አይቻለውም። መንግስት መጥቶ ይህ ን የ ዜጋዎች ቆፍ መጥረግ ብቸኛ እና ህግአዊ መቋቋም የ አመጣለት ነባራአዊነትአዊ (ጵረግማቲከል) ው አላማ ው ነው።
30. ስለ እዚህ በ ማለት፣ ተገቢ አሽከርነት ይህ ን ዜጋዎች በ መስራት የ ገጠመአቸው ን ገፈት በ መጥረግ፣ መንግስት ግዴታ ው ን ሙሉኛ (ፉሊ) ይወጣ አለ። በ አገልግሎት ኡ ለ መቀጠል በቂ አመክዮ ሰርቶ የ ግል ኡ ን ዋጋ  አረጋግጥጦ አለ።  ስለ እዚህ፣ በ ህልምዎች ተጭኖ፣ ግል ን ለ ሥራዎች ዉጤት ሰብሳቢነት ወደ ትትረት መላክ መቻል፣ መስራት መቻል፣ በ እራስ ጥረትዎች ሃላፊነት ወስዶ መበልጸግ መቻል፣ ይህ ን ሁሉ እና ዙሪአ ው ን ማሰብ ማለት እራስ ነፃ ማውጣት አካል ሆነ። ወደ ሀገር ማደግ በ ተዘዋዋሪ አምጭ ው ደንበኛ የ ሃሳብ ማህጸን ይህ ነው ማለት ነው። ከ ግል ነፃ ማዉጣት እና ለ እራስ መሆን ወይም መብቃት ጋር እሚነገር ኡ ትርክትዎች ስለ እዚህ የ ምርጥዎች ታሪክ ዘዋሪ ድርሰትዎች ናቸው። የ እነ በዓሉ ግርማ ከ አዲስ አድማስ በአሻገር ወይም የ ህሊና ደወል እና የ ሙሉጌታ አረግአዊ (ማረግአዊ) ዲቪ ሎተሪ (1997 ዓም.) ድንቅ ልብወለድዎች በ ኢትዮጵያ ስነጽሑፍ ዉጤትዎች ስብስብዎች መደርደሪአ ጫፍ ላይ መቀመጥ እሚገብአቸው የ ይለፍቃል የ ጨበጥኡት፣ ይህ መጨረሻ-ገሃድ (ፍይናል ገሃድ) ገብቶአቸው የ እነ እርስ ኡ ን ሥጋዎች መስቀይአ ሰረሰር አድርገው ስለ ተረኩት ነው። ግለስብ ነፃነት ዉስጥ ሆኖ ግልአዊነት ኡ ን በ ማበልጸግ በ እራስ ኡ ጥበብ ግል ኡ ን አበልጽጎ፣ እራስ ኡ ዙሪአ እሚሽከረከር ዓለም ኡ ን መቀየር አለበት እሚል ዓዉራ ጭብጥ ይዘው በ አንድ ኡ ኃይለቃል የ መሰከርኡ ናቸው። ይህ ትርክትአዊ ጭብጥ እርግጥ የ ማደግ ምስጢርዎች መሀከል ደረጃ-አንድ/ደረጃ-እጹብ እሚባል አንድ አባል ነው። የ ሀገር ነዋሪ ዜጋዎች ነፃመዉጣት ከ እራስ ነፃመዉጣት ብቻ መነሳት፣ መጎንቆል፣ ማበብ፣ መንዘርፈፍ፣ መቀስ ነው እሚችል የ ሆነ ው። ጎዳና ው ምትክ አይጠቁምም። ነፃነት ከ እራስ እንጂ ከ ሌላ አይወለድም። ማሳረጊአ አለ። ነፃነት እንደ አሸን ቢፈላ፣ ሰው ግን ነፃነት ከ አልአወቀ ለ እርስ ኡ ነፃነት ኡ የ ታመቀ እንጂ ገሃድ ከቶ አይደለም። ነፃነት ከ ልብ ሲፈነጥቅ፣ ገሃድ ግን መልሶለት የአን ከ አንፀባረቀ ፀሐይ ኡ ቦግታ ላይ ነው። ለ እዚህ መነሳት ግን የ ግል ዓይንዎች ሽፋሽፍት ከልቦ ማተር የ ወቅ እና ማድረግ አቅም ነው። በ ምንም እና ማንኛውም፣ ሁናቴ (ሲናረይዮ) ትክ ገሃድ የለም። የ ነፃነት መፈርጠጫ እና መዳኺአ ወለል ዋ የ ዜጋ ግል ነፃነት መከወን ብቻ ነው። ይህ ደግሞ በ በዓሉ ግርማ ከ አድማስ በአሻገር እንደ ተቀመጠው ው በ ልጅነት ቤተሰብ እና ከ ወጣትነት እስከ ሞት በ መንግስት ትከሻዎች ከ መዘርፈጥ ዜጋዎች ከ ተቆጠብኡ፣ የአንኤ ብቻ እናድግ አለ ን እንደ አለ ን ነው። ማረግአዊ ም እንደ አለ ን ዜጋዎች በ አንጎልአዊ መብቃት ተነፍተው በ ነፍስ ሲፋፍኡ፣ መንግስት ላይ እንደ ዥዋዥዌ መንጠልጠል (በ ትችት እና መጠበቅ) እሚከሰት የ አልነቃ አማራጭ ገሃድ እንደ ሆነ በ መሀከልዎችአችን የ ደለ ነው፨
31. ይህ ን ስልጡን ቋንቋ ደህንነት ኡ ተቀላቅሎ አለ። ነፃ እማወጣ ው ቀድሜ እራስ ኤ ን ነው እየ አለ ዲዲሞስ በ መናገር ኡ ዉስጥ ይደጋግም አለ። ነፃ ስወጣ፣ በ ዕዉቀት እና ንዋይ እራስ ኤ ን አበለጽግ አለሁ። ከ እዛ ለ ቤተሰብ እና ወገን መምጣት እጀምር አለሁ ይል አለ። ይህም ድግግሞሽ እሚአሰምረው ነጥብ ነው። እነ እዚህ ነጥብዎች ማንነትመሳይ (አይደንቲከል) መንትያ ናቸው። የ ሀገር ነፃነት ግል ነፃ በ መሆን እሚጀመረው ጉዞ ከ አንጎል እና ግልአዊ አኗኗር ብቻ እሚፈልቅ ነው። የአኔ ዓለም እና ሀገር ለ መመልከት ይቻል ስለ አለ ይህ ቅድመሁኔታ ሆነ። ምን ከ ማደግ እንደ ገደበን መመልከት እንድንችል ይህ መንገድ ፍቱን እረጅኢ ነው። የ አደኸየ ነገር ከ አለ - ስለ ደኸየን እና የ በአለጠግነት ህዝብነት ታሪክ እንደ ሌለ ን ይታወቅ አለ - እንድንመለከተው ከ በቃ ን ይህ ድል የ አሸናፊነት ኡ ገሚስ ነው። ችግርአችን ስዉር ደዌ ነው። በ ድህነት መማቀቅ ብቻ እናውቅ አለ ን። ስለ እዚህ እንስራ ብለ ን ለ መበልጸግ ቆርጠን ስንቆም ብቻ፣ የአኔ እሚገድበን ምን እንደ ሆነ እንመለከት አለን። እንደ አብነት፦ በ ህብረት መስራት እሚሻ ጉዳይ ን በ መተው ጥቅም ኡ ን ከ አጣን ሁልአችን ም በ ህብረት መስራት አስፈላጊ ነው ብለ ን ስለ እምናምን ወደ ችግር ኡ ን መፍታት እንድንሄድ መነሻ ው ይህ ነው። ዕዉቀት እና ክሂሎትዎች ከ አጣን መወለድ ኡ አይቋረጥም እና  ቢአንስ አድጎ እንደ እኛ በ ባዶ ሜዳ አፍጣጭ እንደ አይሆን ለ ልጅዎች ከ አቂያቂያይ ስርዓተትምህርትአች የ ዘለገ ጥራት የ አለ ው ዕዉቀት ማዕድ ስርዓት ጀምረን ጸረነፃነት ኡ ን ባርነት እንበቀል አለ ን። ከ ደረስን ግልማስተማር ን እንረባረብበት አለ ን። መልስ ኡ ከ እርስ ኡ ከ መነጨ፣ ሌላ መመልከት ለ ነገር ነው። በ ተለያይ ኡ መልክ፣ አካል፣ አቋቋም፣ ጽኑ-ድህነት፣ ጸጉር ወዘተ. አለመስተካከልዎች በ እሚአመጡአቸው ተጽእኖዎች ስነልቦናአዊ ምችዎች ከ አደነዘዝኡ ን፣ ለ እነ እዚህ ስነልቦናአዊ መፍትሔዎች ማበጀት ይቀጠል አለ ማለት ነው። ይህ ን ክዶ ነገ ጠዋት ዓይንዎችበጨው ብሎ ነፃነት ማለት በ ወፍዎች ለ መሰደብ ነው። ብቻ ብዙ የ አለማደግ ገደብዎች አሉ ን። በአይኖር ኡ ን እናድግ ስለ ነበር ይህ በ እርግጥ ጥያቄ የ ሌለ ው አመክዮ ነው። ይህ ገደብ ግን ሊናድ እየ አንድአንድኡ ዜጋ ለ ግል ኡ መሆን እና ቀዳሚ መሆን አለበት። እራስ መቻል ከ ስነልቦና እና ልጅነት ሊጠነሰስ ይገባ አለ። ይህ መፍተሔ የ ነፃመዉጣት ሙሉ ቅጥዎች (ዲመንሽንስ) ነው። በ ግል እራስ መቻል ሲጀመር ማወቅ እና መንቀሳቀስ ቅድመሁኔታ ሲሆን፣ ችግር ከ እንግዲህ ወዲአ አስቆሞ ን ነፃነት እና ፍሠሐ  እንዳይገድብ ምስጢር ኡ ሲገኝበት፣ ይህ እድገት አፋፍ ይሆን አለ። እና፤ ይስማዕከ፣ ከ ተራ ቅዠት እና ማንም የ ናጠጠ ች እና ድንቅ ሀገር በ ሆነ ች እሚላት እና እሚተርክላት የ ለየለት ቅዥት ሀገር ገንብቶ ከ ማስአየት ወደ ሊቅዎች (ኢሊትስ) ዐዉደ ጭብጥ አኮብኩቦ አለ። እነ በዓሉ እና ማረግአዊ ትልቅ ኡ የ ስነጥበብ ከፍታ ላይ የ ደረሱት የ እነ እርስ ኡ ከፍተኛ እዉነት አሰሳ አንድ ጭብጥወደብ ላይ ስለ ተወአቸው ነው። ዜጋአዊነት፤ ግለነፃነት። ዜጋአዊ ነፃነት ደግሞ ለ መብረር አይደለም። ማንም ሰው ጥማድ ክንፍዎች የሉትም። ለ ከፍተኛ መጎለት ወይም እንደ ልብ ለ መንግስት መስደብ እንዲህኡ አይደለም። በ መዘፍዘፍ እና በ ስድብ ማደግ የለም እና። ነፃነት ለ መስራት፣ ሐሴት አደና እና ማበብ፣ ህልም ን ለ ማለም እና ማሳደድ ብቻ ነው። በ ነፃነት ቅጥዎች አሉ። ገደብ ጓደኛ ነው። እማይነቃ ልዝብተኛነት እና ጥገኛአዊ ሃልዎታ ሌላዎች ኡ ቅጥ ማቆምያ ነቁጥዎች ናቸው።  በ ግል ጥረት ብቻ ስለ እሚታደግ፣ ነፃነት ይፈለግ አለ። እንደ ልብ በ ግል ሐሴት ስለ እሚዳሰስ ነፃነት ይፈለግ አለ። በ ግልግልጽ (ሰልፈኢቪደንት) -ነት በቂ አመክዮ ከ እራስ ኡ ጋር አላባአዊ ሆኖ ስለ አለ ው ነፃነት አለ ቅድመሁኔታ መሆን አለበት። ቀድመን እንደ አልንው፤ ግን ነፃነት ነፃነት ለ እማይገባ ው ለውጥ የለውም። በ የትኛውም የ ነፃነት ትርጓሜ፣ ነፃ ቢደረግ፣ ሰው እና እራስ ኡ ን በ ዕዉቀት እና ክሂሎትዎች አበልጽጎ ከ አልተለወጠ፣ በ ነፃነት ምን አለ? ስለ እዚህ በ ማለት ነፃነት ከ ዕዉቀት እና ንዋይ፣ ከ ኀልዎት ጋር ቀጥታ ይገናኝ መጣ። ይህ ን ከፍተኛ ጭብጥ መነካካት በ መሞከር ኡ ይስማእከ በ እዚህ ኛ ው ጊዜ ከ ምርአዊነት (ሲሪየስነስ) ደሴት ገብቶ አለ። የ ኢትየጵያ ጫፍ ስነጥበብአዊ፣ ፍልስፍናአዊ፣ ስነዉሳኔአዊ እና ገሃድ ጃክማሰሮ ን ሰብሮት አለ። ስለ እዚህ ከ መመኘት ወደ ማሰብ የ ተሸጋገረበት ሥራ ው ነው። ይህ ግን ብቻ በ ደህንነት ኡ አልነበረም። ከ እዚህ ስኬት ወደ ቀጣይ ደረጃ ም ተራምዶ አለ። ይህ
32. ይህ፣ ስትሰር ኡ ነፃ ስትወጥኡ ሃገር ታድግአለች። ምክንያት ኡ ም እናንተ ሁልአችሁ አድጋችሁ አለ እና፤ ከ አለ በ ኋላ፣ እንዴት እንስራ፣ በ ምን ጋሻ እና ጦር የ እኛ ገደብዎች ን እንግጠም፣ ስንል አንድ አማራጭ ሰጥቶ አለ። ይህ ም አዉሬ ለበስ ገጸባህሪ የአዝ ኡ እሚለው ጉርሻ ነው። ዘመን ኡ አዉሬ ይወድድ አለ። መንግስት ስር እንደ መንግስት አላማ ህዝብ ማገልገል ስአይሆን ሙስና መዘወር እሚከወንበት ድር ነው የ አለ ው፤ ስለ እዚህ አዉሬ ለበስ ስብእና ይዝአችሁ ተንቀሳቀስ ኡ እሚል ሃሳብ የአነሳ አለ። ይህ ቀጣይ ደረጃ በ ጭብጥ ኡ ገፍቶ ሲራመድበት ነው። ነገርግን፣ እንደአለመታደል፣ ይህ ቅጥያ ስኩ አልነበረም። ጭብጥ ኡ ከ ተቀረጸ በ ኋላ ወደ ሴራ እና ትርክት ጀርባአጥንት ሊሰቀል ሲል ጭብጥአዊ ጉድጓድ ማለፍ ተስኖት ወድቆ ሰምጦ አለ። ህጸጽ አለበት። ይህ ም፣ በቀረ አዉሬ ሆኖ ከ ማምለጥ፣ በ አዉሬ መሆን ሴራአዊ ስኬት ወይም ፍፃሜ አልጨበጠም። እንደ አዉሬ አልተዋጋም። በ ፎከረበት አዉሬነት ለ እይታ አልደመቀም። ዞሮዞሮ አይጥ አይጥ ነው። አዉሬ አዉሬ ሰው ም ሰው። ምንም ጽኑ ልዩነት በ ሴራ ው አልተመለከተም። ለ ማምለጥ አይጥ መሆን የ ሴራ መጀመሪአ እንጂ መጨረሻ አይደለም። ተመልጦ ሲወጣ ግርምት ገማጅ አይጥ የመሆን ሴራ የለም። ካርታ ከ። መግፋት ተአምረ-አይጥ አይደለም። የ ተጠነሰሰ ሴራ ዉሃ ው አልተሞላም። ፍትሕ በ አያን እርዳታ በ ሰው አካሄድ ደንብዎች ከቶ በ ጨዋ ስርዓት ተቀበለ እንጂ አዉሬ መሆን ከ ጡዘት እንኳ የ ደረሰ ጭብጥ አልነበረም። አዉሬነት ወዲአው ወደ ሰብአዊነት ፈጥኖ የ አፈገፍግ አለ፤ ይህ እስኪሆን ኢልብወለድአዊ የ መጽሐፍ ኡ ክንፍ ለ ዘለገ መካንጊዜ (ስጲሥታየም) አንሳፈፈ ው እንጂ። ይህ ከፍተኛ ልብወለድ ትርክት ጉድፍ ነው። ግን፣ እስከ ንፍጥ ኡ፣ መከበብ እሚገባ ው እና ሀገር መረባረብ የ አለበት ጭብጥ ላይ ከ ብዙ አስርታት ጀርባ በርሮ ስለ ተመለሰበት የ ደግሞ መንካት ጥረት ኡ ሊደነቅ ይገባ አለ። በቀረ ከ እዚህ ጭብጥ፣ አዲስ እዉነት አይመጣም እና። እዉነት አይቀየርም። ከ ተቀየረ፣ እዉነት አልነበረም እና። እዉነት ኡ በ ተገቢ መጠን እና ድንቅ ስነጽሑፍአዊ መስህብ ስኬት አጀብ የ ተጨለፈ ው በ እነ በዓሉ ምእት ኩርማን ገደማ ጥረትዎች ነበር። በ እየ ቆይታ ው ዜጋአዊ መበልጸግ ትርክት ነገራ እየአገረሸ ይኸው ማረግአዊ የ አስአመረ እና የ ደገማት አቻ እዉነት ዛሬ ም ይስማዕከ በ ስነጽሑፍ ሲደነድን ነክቶ ጨረፈአት። እሚመስለው ይህ ነው። ሃቅ ኡ አንድ ጎዳና ብቻ አለ ው። ነፃመውጣት ከ እራስነፃማዉጣት በቀረ፣ ሊወራ አፍ እሚአስከፍት እምብዛም መልስ የለውም። ለ እዚህ ደግ ግብረመልስዎች፣ ለ ቀርኡት ደግሞ ትችት ነቀሳዎች ተገቢ ነበር ኡ። በ ጠቅላላ ወደ ከ ስነአመክዮአዊነት (ራሽናሊዝም) ወደ ተግባርተሞክሮአዊነት (ኢምጰረሲዝም) እሚአወርድ፣ ቤተኛ ሽማግሌ ጭብጥ ተነስቶ የ ወርቅ ስነጽሑፍአዊ ስኬትዎችአችን የ ገደልድማሚቶ ማጓራት በ መሆን እዉነት ኡ ዛሬም እንደ ወትሮ ው እኛ ው ጋር እንደ አለ ነግሮ ን ተዘግቶ አለ። ይህ ምንምአይሌነት (ፊየርነስ) በ እዚህ ስኬት ተሸልሞ እስከ ጉድለት ኡ ግን ቢሆንም፣ ሲደማመር እና ሲቀናነስ፣ በ ይሁንታ አጀብዎች መታለፍ የ አለበት ነው። ተግባርተሞክሮአዊነት መልስ ኡ ነው። ተነስቶ፣ በዓሉ በ ህሊና ደወል እንደ አለ ው የ ጨቀይኡ መዳፍዎች በ እኛ አካልዎች መፈለግ፣ ማረግአዊ እንደ አለ ው በ አንጎል ግልብልጸጋ መትጋት፣ ምንአልባት እንደ ግልአዊ አመለካከት አዉሬ መሆን ከ አሽሻ መሆን እና ነፃነት ን ከ መዳፍዎች ጥረትዎች መግለጥ ገሃድ ሆኖ አለ።  ስነአመክዮአዊነት እንዲወለድ እና እንዲአግዝ ከ መጥራት በቀረ፣ ተግባርተሞክሮአዊነት እጅ እማይሰጥ፣ ብቸኛ የ ነፃነት ዓውራጎዳና ነው። ግልነፃነት የ ሀገር ነፃነት ባይተዋር መስራች ነው፨
33. አስር ተአምረኛ ገጽዎች! በ ደህንነት ኡ ዉስጥ ጥቂት (ቃለ)ምልልስዎች ብቻ አሉ። ገጽ 152 ከ እረጅም አፍታ በ ኋላ፣ ይህ እሚቀጥልበት ነው። እዉነትኛ ቃለምልልስዎች እጅግ ትንሽ እና ወደ መጨረሻ እሚራወጥ ኡ ናቸው። ይህ ታሪክ ኡ ን ለ መፈጸም ሲዋከብ አብሮ እሚከሰት ተረፈ ጭንቅንቅ ነው። በ ዓይነ-ገመድ ምልልስዎች ከ አስር ገጽዎች እሚዘልል ኡ አይሆንም። አንድኛ መደብ አንፃር ትረካ ቢሆንም ግን ምልልስዎች መጥፋትአቸው ከፍተኛ የ ታሪክ መጥፋት እንደ አለበት ማስረጃ ነው፨

Comments

Popular posts from this blog

SOME POPULAR ETHIOPIAN SAYINGS AND PROVERBS WITH THEIR TRANSLATION AND EXPLANATION IN ENGLISH. 2

SOME POPULAR ETHIOPIAN SAYINGS AND PROVERBS WITH THEIR TRANSLATION AND EXPLANATION IN ENGLISH.1

SOME POPULAR ETHIOPIAN SAYINGS AND PROVERBS WITH THEIR TRANSLATION AND EXPLANATION IN ENGLISH. 8